Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

የኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ሬከርድ በትግራዋይ ወጣት ተሰበረ

Post by Thomas H » 05 Nov 2023, 00:38

በዛሬው እለት የትግራይ ኣስራሁለተኛ ክፍል ውጤት በትግራይ የተነገረ ሲሆን ፣በኢትዬጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ውጤት 650 የነበረው በ 7 በማሻሻል 657 በማምጣት የትግራይ ተማሪ ከመላው ሃገሪቱ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ታሪክ ሰርተዋል ።ሌላው ሚያስደስተው ነገር ከ 66% በላይ ተማሪ ከግማሽ በላይ በማምጣት ታሪክ ሰርተዋል ።



Source: Facebook

Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: የኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ሬከርድ በትግራዋይ ወጣት ተሰበረ

Post by Thomas H » 05 Nov 2023, 11:07

በጦርነት ውስጥ እንደዚህ ዓይነት ውጤት ለማምጣት የአልበርት አይንስታይን ዘር መሆን አለብህ:: የሚገርመው ደግም ይሄ ልጅ ተጋዳላይ ነበር

Post Reply