Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15376
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የ"መከላከያ" የቀብር ስነ-ሥርዓት ሲፈፀም ዋለ።

Post by Abere » 24 Oct 2023, 15:21

የ"መከላከያ" የቀብር ስነ-ሥርዓት ሲፈፀም ዋለ።ከህዝብ የተነጠለው፤የተጠላው በታሪኩ የኢትዮጵያን ልዑላዊነት እና ዳር ድንበር አንዳች ጊዜም መስዋዕት ሁኖ የማያወቀ በምትኩ ግን ዜጎችን በመጨፍጨፍ የአምባገነን ጎጠኞች የግል ዘበኛ የሆነው በአደባባይ መፍረሱን አረጋግጧል።

The only country that does not have National Defense Force is Ethiopia.