Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

ከወያኔ ትዝታዎቼ ክፍል 2፤ "ጀ/ል ባጫ ደበሌን ማርከነዋል!"

Post by euroland » 17 Oct 2023, 17:07

በድምፂ ወያኔ ይህን የሀሰት ወሬ በማስነገር ሕዝቡ ከየቤቱ በመውጣት በአደባባይ (በመቀሎ ሰሜናዊ አቅጣጫ የሚገኘው) በመውጣት ደስታውን ይግለጽ የሚል ትእዛዝ በወያኔዎች መሪዎች እንዲነገር ተደረገ። ይህ የሆነው የወያኔ መሪዎች ካንቮይ ወደ ደቡባዊ መቀሌ መውጫ ወደሚገኘው የተምቤን በረሃ መንገድ ለመደበቀ በማምራት ላይ ስለነበሩ የመቀሌ ሕዝብ እንዳያያቸው በሚል ነበር ፣ እቅዳቸው ሰራ። The Low IQ የመቀሌ ሕዝብ እምበር ተጋዳላይ ሲጨፍር (በባጫ ደበሌ መማረክ) እነ አቦይ ከነሚስቶቻቸው ውልቅ ብለው ጠፉ።
Last edited by euroland on 17 Oct 2023, 18:09, edited 2 times in total.

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ከወያኔ ትዝታዎቼ ክፍል 2፤ "ጀ/ር ባጫ ደበሌን ማርከነዋል!"

Post by euroland » 17 Oct 2023, 18:07

The question is, why the Adwa gangs didn’t tell the Adi Grat boys, Seyum Mesfin and Aba Nebso that they were heading to Temben to hide? The cave could have accommodated three more people :lol: :lol:

Post Reply