ከወያኔ ትዝታዎቼ ክፍል 2፤ "ጀ/ል ባጫ ደበሌን ማርከነዋል!"
በድምፂ ወያኔ ይህን የሀሰት ወሬ በማስነገር ሕዝቡ ከየቤቱ በመውጣት በአደባባይ (በመቀሎ ሰሜናዊ አቅጣጫ የሚገኘው) በመውጣት ደስታውን ይግለጽ የሚል ትእዛዝ በወያኔዎች መሪዎች እንዲነገር ተደረገ። ይህ የሆነው የወያኔ መሪዎች ካንቮይ ወደ ደቡባዊ መቀሌ መውጫ ወደሚገኘው የተምቤን በረሃ መንገድ ለመደበቀ በማምራት ላይ ስለነበሩ የመቀሌ ሕዝብ እንዳያያቸው በሚል ነበር ፣ እቅዳቸው ሰራ። The Low IQ የመቀሌ ሕዝብ እምበር ተጋዳላይ ሲጨፍር (በባጫ ደበሌ መማረክ) እነ አቦይ ከነሚስቶቻቸው ውልቅ ብለው ጠፉ።
Last edited by euroland on 17 Oct 2023, 18:09, edited 2 times in total.
Re: ከወያኔ ትዝታዎቼ ክፍል 2፤ "ጀ/ር ባጫ ደበሌን ማርከነዋል!"
The question is, why the Adwa gangs didn’t tell the Adi Grat boys, Seyum Mesfin and Aba Nebso that they were heading to Temben to hide? The cave could have accommodated three more people
