-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
ማይክ ሃመር ኣማራን ኣዋርዶና ኣስገድሎ ራያ ሑመራ ጠገዴና ወልቃይት ለጁንታ ለማስረከብ ከኦሮሞ ጋር በሚሰራበት ወቅት ኣበበ በለው ንግግር ደስ ሲለው የሃብታሙ ኣያሌው ኣቋምሳ ምን ይመስላል
ማይክ ሃመር ኣማራን ኣዋርዶና ኣስገድሎ ራያ ሑመራ ጠገዴና ወልቃይት ለጁንታ ለማስረከብ ከኦሮሞ ጋር በሚሰራበት ወቅት ኣበበ በለው ንግግር ደስ ሲለው የሃብታሙ ኣያሌው ኣቋምሳ ምን ይመስላል ?
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: ማይክ ሃመር ኣማራን ኣዋርዶና ኣስገድሎ ራያ ሑመራ ጠገዴና ወልቃይት ለጁንታ ለማስረከብ ከኦሮሞ ጋር በሚሰራበት ወቅት ኣበበ በለው ንግግር ደስ ሲለው የሃብታሙ ኣያሌው ኣቋምሳ ምን ይመስ
- " ኣበበ በለው ንግግር ደስ ሲለው " ስንል ኣበበ በለው የኣማራን ርስት ኣማራ ሆኖ እንዲቆይ ከጁንታ ተነጋሮ ጉዳዩን ለመፍታት ምኞቱን ሲያሳይ በድምጽና በቪድዮ ተቀርጾ ሲቀርብ ስለተመለክትን ነው ። ሆኖ ግን ኣጭበርባሪው ጁንታ ኣማራ ሆኖ ኣማራ፡ ትግርኛ ሆኖ ትግርኛ ፡ ኣበሻ ሆኖ ኣበሻ ስላልሆነ ከሱ ጋር ለመረዳዳት -- በተለይ በየኣማራ ርስትና ሚስት ጉዳይ -- እጅግ ኣስቸጋሪ መሆኑን ክቡሩ የረሳ ይመስላል ።