-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Union
Re: "ፋኖን ፈርተናልና በአዲስ አበባ ትምህርት አይጀመርም" - አዳነች አቤቤ
ፋኖ የሚባለው መአበል ትምህርት ቤት ውስጥም ገባ? ገና የማይገባበት ስንዝር ቦታ አይኖርም። በየደም ስራቸው ውስጥም ገብቷል። ለዛም ነው የሚይዙትን እና የሚጥሉትን ያሳጣቸው።
ሀጥያት እንደዚህ ነው አሳስቆ መቀመቅ የሚከተው። ህይወት የላቸውም ሞተዋል። ከመቼ ፋኖ መጥቶ የዘረፍኩትን ሀብት እና እየዘረፍኩ የምበላውን ጮማ ይነጥቀኛል። ልሞትም እችላለሁ፣ ወይስ እታሰር ይሆን። መታሰር ይሻለኛል ከሚገሉኝ እያሉ 24 ሰአት ጭንቀት። አይ የነሱ ህይወት ፍፃሜ
ሀጥያት እንደዚህ ነው አሳስቆ መቀመቅ የሚከተው። ህይወት የላቸውም ሞተዋል። ከመቼ ፋኖ መጥቶ የዘረፍኩትን ሀብት እና እየዘረፍኩ የምበላውን ጮማ ይነጥቀኛል። ልሞትም እችላለሁ፣ ወይስ እታሰር ይሆን። መታሰር ይሻለኛል ከሚገሉኝ እያሉ 24 ሰአት ጭንቀት። አይ የነሱ ህይወት ፍፃሜ
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: "ፋኖን ፈርተናልና በአዲስ አበባ ትምህርት አይጀመርም" - አዳነች አቤቤ
union wrote: ↑10 Sep 2023, 17:24ፋኖ የሚባለው መአበል ትምህርት ቤት ውስጥም ገባ? ገና የማይገባበት ስንዝር ቦታ አይኖርም። በየደም ስራቸው ውስጥም ገብቷል። ለዛም ነው የሚይዙትን እና የሚጥሉትን ያሳጣቸው።
ሀጥያት እንደዚህ ነው አሳስቆ መቀመቅ የሚከተው። ህይወት የላቸውም ሞተዋል። ከመቼ ፋኖ መጥቶ የዘረፍኩትን ሀብት እና እየዘረፍኩ የምበላውን ጮማ ይነጥቀኛል። ልሞትም እችላለሁ፣ ወይስ እታሰር ይሆን። መታሰር ይሻለኛል ከሚገሉኝ እያሉ 24 ሰአት ጭንቀት። አይ የነሱ ህይወት ፍፃሜ
/Towards the end the cook said : " I will tell you where to buy the meat, which tastes like that of Ethiopia,back home." He is right. Not every meat tastes the same. /