Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ማየት ማመን ነው ! በመድኃኔአለም ! ዘረኛው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋምቤላ እና ቤንሻንጉል አልቀጥርም አለ

Post by Thomas H » 02 Sep 2023, 07:32

እስኪ ተመልከቱት ከጋምቤላ እና ከቤንሻንጉል አንድም ሰው አልመለመሉም

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ማየት ማመን ነው ! በመድኃኔአለም ! ዘረኛው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋምቤላ እና ቤንሻንጉል አልቀጥርም አለ

Post by sarcasm » 02 Sep 2023, 07:48

ተረኛ የሚባለው ኦሮሞ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያለው የሰራተኞች ቅጥር ድርሻ 18 ፐርሰንት ብቻ ነው። የሚገርመው ኦሮሞን ተረኛ እያሉ 24 ሰአት የሚያለቅሱት ከ50 ፐርሰንት በላይ ተቋሙን በበላይነት እየመሩት ይገኛሉ።


እነሱ ተረኛ ፣ ባለጊዜ ብለው ስም የሚያወጡት በየእለቱ የሚጮሁት በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ተቋማትን በሙሉ ለመቆጣጠር ካላቸው ፍላጎት የተነሳ ነው።

የያዙትን ይዘው አንድም እንዳይታወቅባቸው ሁለትም ለቀጣዩ ጥቅለላ መንገድ ለመጥረግ ኦሮሞን ተረኛ እያሉ ለማሸማቀቅ ይሞክራሉ።

በሁሉም የመንግስት ተቋማት የሚገኙ የከፍተኛ የስልጣን እርከን ሆነ የሰራተኛ መደብ የበላይነት በማን ቁጥጥር ስር እንዳለ የተደበቀ አይደለም !!
.
.
.
.
Please wait, video is loading...

Post Reply