Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Union
ለብዙ መቶ አመታት ነጮች ተስፋ ያደረጉበት ኦሮሙማ ተነጨ! ኦሮሙማ ኢትዮጵያን ያፈርስልናል ብለው ለዘመናት አቅደው ነበር።
Report this post
Quote
Post
by
Union
»
01 Sep 2023, 13:42
አሁን ኢትዮጵያን አፈረስን፣ ጫፍ ላይ ደረሰን ብለው ሰፍ ሲሉ ጭራሽ ኢትዮጵያዊያን በፋኖ ዙሪያ መሰባሰብ ጀመሩ። ኦሮሙማው ኦነግም ውዳቂ ፈሪ እንደሆነ አወቁ!! የብዙ መቶ አመታት ልፋታቸው ገደል ገባ ማለት ነው
ያላቸው ምርጫ እራሳቸው እንደ ጥንቱ መምጣት ነው! ሲመጡ ደግሞ እንደ ሰላም አስከባሪ አዛኝ ቅቤ አንጓች ሆነው ነው!
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs