Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ኣማራ ወንድሞቻችን "ኣንተ ተላላኪ፡ ኣንተ ከሃዲ " በሚል ክስ ወደ የእርስ-በርስ ጥላቻ እንዳይገቡ ቤተ-ክርስትያን ቢሰራበት ደስ ባለኝ ነበር ።

Post by Abe Abraham » 25 Aug 2023, 11:20



ኣማራ ወንድሞቻችን "ኣንተ ተላላኪ፡ ኣንተ ከሃዲ " በሚል ክስ ወደ የእርስ-በርስ ጥላቻ እንዳይገቡ ቤተ-ክርስትያን ቢሰራበት ደስ ባለኝ ነበር ።


Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኣማራ ወንድሞቻችን "ኣንተ ተላላኪ፡ ኣንተ ከሃዲ " በሚል ክስ ወደ የእርስ-በርስ ጥላቻ እንዳይገቡ ቤተ-ክርስትያን ቢሰራበት ደስ ባለኝ ነበር ።

Post by Abere » 25 Aug 2023, 11:30

ቤተ-ክርስቲያን እራሷ ኦሮሙማ ቄሳር ሁናለች። ቀሳውስት ሳይሆኑ አባ ገዳ በመሆን ገድሎ ምርኮ መውስደ ያስመሰግናል። ሰላም እና ፍቅር በመስበክ ምትክ ስይጥንና የሚቀፈቅፉ እንደ ማህበረ ሰላማ በሞሉበት አገር ጥንትን መናፈቅ ከንቱ ህልም ነው።

Post Reply