Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Fed_Up
- Senior Member+
- Posts: 23842
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Post
by Fed_Up » 23 Aug 2023, 23:18
አሉላ አባነጋ ይላሉ ታሪክ አዋቂዎች.. ልክ እንደ ዛሬዎቹ የህወሃት አሸባሪዎች ሸፍተው ቂን ቂን አርጎቸው አልገዛ አልጨበጥ አልገብር ብለው ለንጉሱ አፄ ሚኒሊክ ያስቸግራሉ .. አጤውም ትንሽ ጦራቸውን ይልኩና ጆሯቸውን ይዘው ያመጧቸዋል:: ከዛም አሉላሽፍታው ድንጋይ ተሸክመው የንጉሱ እግር ስመው ለምነው አስለምነው እና ተማጽነው ይቅርታ ይማፀናሉ:: ንጉሱም ምህረት አያልቅባቸውም ነበር እና ይቅር ይሏቸዋል:: አሉላ አባነጋም ቀሪውን እድሜያቸው እልፍኝ ውስጥ ሳይጠፋ ንጉሱን እያሞገሱ ጠጂ እና ቁርጥ እየበሉ እንደ ቅልብ በሬ ተቀልበው ወደማያልፈው አለም እስከወዲያኛው ተሰናበቱ
እናም
የዘሬ ቢቀር ያዘርዝረኝ ህወሃት መሪዎችም ደግሞ ልክ እንደ ሽፍታው አሉላ ትግራይ ጎሮ ሸፍተው ለያዥ ለገናዥ ለአማላጂ አስቸግረው ነበር:: ከዛም ልክ እንደ አሉላ ጆሯቸው ተይዞ የጭካኔው ጥግ በርትቶ የወያኔ ሽፍቶች በነጫላ እና አንሙት ክንድ ጆሯቸው ተጠፍንጎ ከመቀሌ እስከ ፕሪቶሪያ ከዛም ናይሮቢ ድረስ አላግተላግተው ልክ ካስገቧቸው በሆላ የአጼዎቹ እግር ሳይሆን የአባገዳዎችን ጎፈር ለመሳም ተገደው ይሄው አራጋቢ ሆነው በትጋት እያገለገሉ ይገኛሉ:: በርቱ ልካችሁን አግኝታችሆል እንላለን እኞቹ የመሃል እና የመስመር ዳኞች
አጋሜ ዱላ እንጂ ዲፕሎማሲ ፍርሃት ይመስላቸዋል:: በሚገባቸው ልምጭ ለሚያናግራቸው አጋሜዎች ጥሩ ጆሮ አላቸው::
እይ ዘመን .. አንድ ወቅት እኮ እነዚህ ሽፍቶች ተራራ አንቀጥቅጠናል ብለውን ነበር ዛሬ የእህቶቻቸውን ም*ሪ በጂምላ እያንቀጠቀጡ ይገኛሉ::
ወርዶ መገኘት
ይሁን እስኪ ብለናል!!
-
Meleket
- Member+
- Posts: 5066
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 24 Aug 2023, 04:37
ኣዪ ኣለማፈር ምነው ማሞ ውድነህን እንኳ ብትጠቅስ። አጤው ስር ድንጋይ የተሸከሙት እኮ 4 ራሶች ናቸው፡ መንገሻ፡ ኣሉላ፡ ሓጐስ (የአንበራ መጠቃው መሆኑ ነው መሰል) እንዲሁም የኛው ራስ ወልደሚካኤል ናቸው። የኛውን ራስ ወልደሚካኤልን ሸቃ ኣሉላ በውጊያ ኣሸንፎ ሳይሆን በጥዮኗ ማርያም ስም ምሎ 'ኣታሎ' ወደ ትግራይ እንደወሰዳቸው መቼም ታውቃለህ።
አጤው ደግሞ እውነተኛ ምህረት አዋቂ ቢሆኑ ኖሮ በዓድዋው ጦርነት የተማረኩ ጣልያኖችን በእንክብካቤ ሲይዙ ኤርትራውያኑን አበሾቹን እንዴት እጅና እግራቸው ሲጎመድ ዝም ብለው ተመለከቱ፡ ለምን አልተከላከሉም? በዚህ በዘመናችን ምሕረት አዋቂ የሚባለው እንደ የጦብያው ጠቅላዪ ኣብዪ ዓይነቱ ነው፡ ስንቱን በእስር ይማቅቅ የነበረ የኢትዮጵያ ዜጋ ከእስር ነጻ ኣውጥተዋል።

ከዚህ የተረፈውን እዚህ ገብተህ ታነብ ዘንድ እኛ ኤርትራውያና የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ጋብዘንሃል https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... &p=888665&
ትግራዮችን ደግሞ በደፈናው አትወርፍ የምታስቀይማቸው ዜጎች ሊኖሩ ይችላሉ https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=327852
Meleket wrote: ↑01 Mar 2019, 09:38
.. .. ..
ማሞ ውድነህ፡ “አሉላ አባነጋ” በሚል ርእስ በኩራዝ አሳታሚ ድርጅት በኩል የጣፈው የታሪክ መጠሀፍ ገጽ 372 እንዲህ ይላል፦
“- - - ግንቦት 26 ቀን 1886 ራስ መንገሻ ከዐሥራ ሁለት ሺህ በላይ በሆነ ሠራዊት ታጅበው አዲስ አበባ ገቡ። አብረዋቸውም ራስ አሉላ፣ ራስ ሐጐስና ‘ራስ ወልደሚካኤል’ ነበሩ።
አጼ ምኒልክ በዙፋናቸው ላይ ሆነው ዘውዳቸውን ደፍተው ራስ ዳርጌ፣ ራስ ሚካኤል፣ ራስ ወሌና ሌሎቹም መኳንቶቻቸውንና የውጭ አገር መልእክተኞችም በተገኙበት አራቱን ‘የትግራይ ራሶች’ ተቀበሉ።
አራቱ ራሶች ደንጋይ ተሸክመው ከንጉሠ ነገሥቱ ፊት ወድቀው፥ ‘ባጠፋን ይማሩን’ ብለው ጠየቁ። ‘ምሬአችሁአለሁ ደንጋዩን አንሡላቸው!’ አሉና ምኒልክ ተነሥተው፡ “እናንተም ይቅር በሉኝ” አሉና ጐንበስ ካሉ በኋላ እያንዳንዳቸውን እያቀፉ ስመው ተቀመጡ።”
.. .. ..
Fed_Up wrote: ↑23 Aug 2023, 23:18
አሉላ አባነጋ ይላሉ ታሪክ አዋቂዎች.. ልክ እንደ ዛሬዎቹ የህወሃት አሸባሪዎች ሸፍተው ቂን ቂን አርጎቸው አልገዛ አልጨበጥ አልገብር ብለው ለንጉሱ አፄ ሚኒሊክ ያስቸግራሉ ..
አጤውም ትንሽ ጦራቸውን ይልኩና ጆሯቸውን ይዘው ያመጧቸዋል:: ከዛም አሉላሽፍታው ድንጋይ ተሸክመው የንጉሱ እግር ስመው ለምነው አስለምነው እና ተማጽነው ይቅርታ ይማፀናሉ:: ንጉሱም ምህረት አያልቅባቸውም ነበር እና ይቅር ይሏቸዋል:: አሉላ አባነጋም ቀሪውን እድሜያቸው እልፍኝ ውስጥ ሳይጠፋ ንጉሱን እያሞገሱ ጠጂ እና ቁርጥ እየበሉ እንደ ቅልብ በሬ ተቀልበው ወደማያልፈው አለም እስከወዲያኛው ተሰናበቱ
እናም
የዘሬ ቢቀር ያዘርዝረኝ ህወሃት መሪዎችም ደግሞ ልክ እንደ ሽፍታው አሉላ ትግራይ ጎሮ ሸፍተው ለያዥ ለገናዥ ለአማላጂ አስቸግረው ነበር:: ከዛም ልክ እንደ አሉላ ጆሯቸው ተይዞ የጭካኔው ጥግ በርትቶ የወያኔ ሽፍቶች በነጫላ እና አንሙት ክንድ ጆሯቸው ተጠፍንጎ ከመቀሌ እስከ ፕሪቶሪያ ከዛም ናይሮቢ ድረስ አላግተላግተው ልክ ካስገቧቸው በሆላ የአጼዎቹ እግር ሳይሆን የአባገዳዎችን ጎፈር ለመሳም ተገደው ይሄው አራጋቢ ሆነው በትጋት እያገለገሉ ይገኛሉ::
በርቱ ልካችሁን አግኝታችሆል እንላለን እኞቹ የመሃል እና የመስመር ዳኞች
[deleted] ዱላ እንጂ ዲፕሎማሲ ፍርሃት ይመስላቸዋል:: በሚገባቸው ልምጭ ለሚያናግራቸው አጋሜዎች ጥሩ ጆሮ አላቸው::
እይ ዘመን .. አንድ ወቅት እኮ እነዚህ ሽፍቶች ተራራ አንቀጥቅጠናል ብለውን ነበር ዛሬ የእህቶቻቸውን ም*ሪ በጂምላ እያንቀጠቀጡ ይገኛሉ::
ወርዶ መገኘት
ይሁን እስኪ ብለናል!!
ደግሞስ ተራራ ያንቀጠቀጡ ያላቸው እኮ ነፍሱን ይማረውና የኛው ነፍስኄር ተስፋዬ ገብረኣብ ነው እንጂ እነሱ ኣንቀጠቀጥን ሲሉ ኣልሰማንም ለምን ግን ይዋሻል! 
-
Fed_Up
- Senior Member+
- Posts: 23842
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Post
by Fed_Up » 24 Aug 2023, 12:28
Axumezana wrote: ↑24 Aug 2023, 11:07
ሀተፍ፥ ተፍ፥ ናይ፥ ድስኩላት፤
ጠለ ጠለ ክራንች በኪሱ ማለቴ በብብቱ ቡቱታም አጋሜው:: አንተ ግን እኮ ምልልስ ሳይሆን መንደላይ ያዛባውን አዛባ ጭንቅላት ጂራፍ ሳማ ጸበል እና SSRI meds ነው እሚያስፈልገው:: እንደዛምሆኖ ፈጽሞ አትድንም ..ማሪያምን::
እምጽፅፅፅፅ