Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

አማራው ግን ስንቱን ጠላት በጉያው አቅፎ ነው ለህልውናው የሚታገለው?

Post by wazzupdog » 23 Aug 2023, 19:58

ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ አለ የሀገሬ ሰው። በላይ ማናዬ የሚባል "የአማራ" ጋዜጠኛ/አክትቪስት ወልቃይት ጠገዴና ራያ ላይ አማራውን ገድሎ ዘርፎና አባሮ በርስቱ ላይ ሰፍሮ የነበረው አረመኔ የወያኔ መንጋ ተመልሶ ይስፈር ይለናል። ሽንጡን ገትሮ ለነሱ ይሟገታል ያለ። ለነገሩ ይሄ ሰው ለአሜሪካ ኤምባሲ ቅርበት አለው ይባላል። የማይክ ሃመር ፈስ አራጋቢ ነው። ቢሆንም በአማራ ስም ከሚነግድ ጋዜጠኛ ነኝ ባይ እንደዚህ አይነት ነውር መስማት ይቀፋል።🤮🤮