Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የአቢይን መንግስት ሲደግፉ የነበሩ የአንድንነትና የአማራ ሃይሎች አቢይን እንዲቃወሙ ያደረጋቸው turning point ምንድን ነው? የኦሮሞ ወጣት ፖለቲከኞች እይታ

Post by sarcasm » 20 Aug 2023, 07:46

የጸረ-ሰላም ሃይሎች ስብስብ

የአቢይን መንግስት ሲደግፉ የነበሩ የአንድንነትና የአማራ ሃይሎች አቢይን እንዲቃወሙ ያደረጋቸው turning point ምንድን ነው?

መልስ - የአቢይን መንግስት ከትግራይ ጋር ሰላም ስላደረገ። ጦርነት ስላቆመ።



የአቢይን መንግስት ሲደግፉ የነበሩ የአንድንነትና የአማራ ሃይሎች አቢይን እንዲቃወሙ ያደረጋቸው turning point ምንድን ነው? የኦሮሞ ወጣት ፖለቲከኞች እይታ