Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42687
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Horus » 17 Aug 2023, 12:55

እኔ ሃተታ አላበዛም!
የፋኖ ኦፐሬሽን ቡልጋና ምንጃር ላይ ከሼ ጋር ገጠመ ሲባል ዜና ስይሆን ሙዚቃ ነው።

ቋራ ነው ሲሉት ላስታ ብቅ ይላል! ይህ ነው ክላሲካል ሽመቃና ሕዝባዊ ጦርነት !

በሽምቅ ውጊያ የኃይል ሚዛን 1 ለ 10 ነው ፤ ማለትም ለ10 የጠላት ወታደር 1 ፋኖ ማለት ነው። ለምሳሌ የአቢይ ኦሮሞ ጦር 100 ሺ ነው እንበል አማራን የወረረው ። ፋኖ 20 የውጊያ ግምባሮች ቢከፍት ብርሃኑ ጁላ ባንድ ግምባር ማሰለፍ የሚችለው 5 ሺ ውጊያ የሰለቸው ኦሮሞችን ነው ።

በሽምቅ ጦርነት ሂሳብ ስሌት ፋኖ ለ5 ሺ ሸኔ የሚያሰልፈው 500 ፋኖ ብቻ ነው ።

መንግስት ባመነው አሃዝ መሰረት እንኳ ፋኖ 10 ሺ ሰራዊት አለው ። ይህም ማለት ዛሬ ላይ ፋኖ በ20 ውጊያ ግምባሮች በአንድ ግዜ አቢይን ሊገጥመው የሚችል 10 ሺ የሽምቅ ጦር ነው ።

ሌላው ግዙፍ ጉዳይ ፋኖ አሁን አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ግዜ ውጊያውን ወለጋ ሊወስደው ይችላል! ሸኖና ሰላሌ ከወዲሁ ሽታ ሽታ እያለቸው ስለሆነ!!

ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል :lol: :lol:



kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by kibramlak » 17 Aug 2023, 13:54

This and maybe other surprises too. The oromuma criminals' (abiy,shimeks, adanech,..) pants are wetting and stinging :mrgreen: :mrgreen:
Horus wrote:
17 Aug 2023, 12:55
እኔ ሃተታ አላበዛም!
የፋኖ ኦፐሬሽን ቡልጋና ምንጃር ላይ ከሼ ጋር ገጠመ ሲባል ዜና ስይሆን ሙዚቃ ነው።

ቋራ ነው ሲሉት ላስታ ብቅ ይላል! ይህ ነው ክላሲካል ሽመቃና ሕዝባዊ ጦርነት !

በሽምቅ ውጊያ የኃይል ሚዛን 1 ለ 10 ነው ፤ ማለትም ለ10 የጠላት ወታደር 1 ፋኖ ማለት ነው። ለምሳሌ የአቢይ ኦሮሞ ጦር 100 ሺ ነው እንበል አማራን የወረረው ። ፋኖ 20 የውጊያ ግምባሮች ቢከፍት ብርሃኑ ጁላ ባንድ ግምባር ማሰለፍ የሚችለው 5 ሺ ውጊያ የሰለቸው ኦሮሞችን ነው ።

በሽምቅ ጦርነት ሂሳብ ስሌት ፋኖ ለ5 ሺ ሸኔ የሚያሰልፈው 500 ፋኖ ብቻ ነው ።

መንግስት ባመነው አሃዝ መሰረት እንኳ ፋኖ 10 ሺ ሰራዊት አለው ። ይህም ማለት ዛሬ ላይ ፋኖ በ20 ውጊያ ግምባሮች በአንድ ግዜ አቢይን ሊገጥመው የሚችል 10 ሺ የሽምቅ ጦር ነው ።

ሌላው ግዙፍ ጉዳይ ፋኖ አሁን አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ግዜ ውጊያውን ወለጋ ሊወስደው ይችላል! ሸኖና ሰላሌ ከወዲሁ ሽታ ሽታ እያለቸው ስለሆነ!!

ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል :lol: :lol:



Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Wedi » 17 Aug 2023, 13:58

እየዘረፈና እየቀማ በፍልሰታ ጾም አርዶ እየባላ ያለውን ወራሪው የጋላ ማፍያ ፋኖ በዚህ መልኩ ተዝካሩን አውጦለታል!!

ድል ለአማራ ህዝብ!!

:!:
Please wait, video is loading...

Misraq
Senior Member
Posts: 17769
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Misraq » 17 Aug 2023, 14:13

Brother Horus,

excellent summary. that is why i am confident that PP is done in Amhara to not return again forever no matter how many TPLF Generals and Spies they deploy. As a result of this, the savage gallas have started to torture civilians and record it to scare Amharas. But it will backfire

Horus
Senior Member+
Posts: 42687
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Horus » 17 Aug 2023, 14:34

Misraq wrote:
17 Aug 2023, 14:13
Brother Horus,

excellent summary. that is why i am confident that PP is done in Amhara to not return again forever no matter how many TPLF Generals and Spies they deploy. As a result of this, the savage gallas have started to torture civilians and record it to scare Amharas. But it will backfire
ኦነግ በ50 አመት ሕይወቱ አንድም ቀን የምር ጦርነት ገጥሞ አያውቅም! ፋኖ እንደ ገለባ ይበትነዋል! ለማየት ያብቃን!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13715
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Noble Amhara » 17 Aug 2023, 14:39

Horus wrote:
17 Aug 2023, 12:55

Misraq
Senior Member
Posts: 17769
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Misraq » 17 Aug 2023, 14:58

True. They are confident in the end game. These are Fano Amhara in Wello. Just yesterday they destroyed 2500 PP army. When the young FANO says "you will see it soon" he means it.


Abere
Senior Member
Posts: 15394
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Abere » 17 Aug 2023, 15:47

በሰሞኑ መብረቃዊ ጥቃት ከእስራት የተፈቱት ፋኖዎች ብቻ የአብይ አህመድ ኦነግ-ሼሌ በየጢሻው እየጠበቁ ጠጉሩን እየሸለቱ መሳሪያውን ለመረከብ በቂናቸው። እንደ ቆዳ በየቦታው ወጥረው ወለጋ ላይ በቅቤ ያደገውን ኮልኮሌ ይፍቁታል። እንድህ ያለ ዘመን ጠቅላይ ሚስትሩ በሊፒስቲክ እና በሜክ አፕ ያብዳል ኦነጉ በወፍ-እግር ሹሩባ። የኦነግ ሽሌውን ሹሩባ ቁጥቋጦ ያስቀረዋል፤ የጠ/ሚንሩ ፊት ደግሞ በድንጋጤ ማድያት ይለብሳል። :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42687
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሸማቂ ፋኖ ስልተ ውጊያና የጦርነቱ ሂሳብ

Post by Horus » 18 Aug 2023, 13:38

እዚህ ሃረግ ላይ የጠቀስኩት ሂሳብ ትላንት አንዳርጋቸው እራሱ የጎሬላ መሪ አረጋግጦታል ! ሳይንስ ስለሆነ !! አቢይ ሳይመሽበት አማራን ቢለቅ ይሻለዋል ባይ ነኝ! የሱ ለብ ለብ አየር ወለድ የፋኖ መሳሪያ አቅራቢዎች ናችው !

Post Reply