-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
የ ብልፅግና ስራዊት እርስ በርስ መጋደል እና የመከላክያው መፍረስ
መከላከያው የ ፖለቲካው ስርዕት ማስጠበቂያ ሆኖ በመቀጠሉ አሁን ላይ የራሱም ህልውና እያከተመ ይገኛል። ሃገር በብሄር ከፋፍሎ እያጋደሉ፥ አንድ ወጥ የሆን መክላከያ መገንባት ፥ ከንቱ መባዘን ነው።አሁን ጥያቄው መቼ የሚለው እንጂ፥ የ ኦህዴድ ዘረኛ አገዛዝ መገርሰሱ አይቀሬ ነው።
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የ ብልፅግና ስራዊት እርስ በርስ መጋደል እና የመከላክያው መፍረስ
ሰበር ዜና #BreakingNews ..

አዲስዘመን ተከቦ የነበረው የጁላ ጦር ዕጁን ለፋኖ ሰቷል። ደብረዘቢጥ የሰፈረው የጁላ ጦር እርስ በእርስ ተኩስ በመክፈት ተጋሏል።
ወረታ ሰፍሮ ዝርፊያና ባለሀብቶችን ሲያስገድድ የነበረው የጁላ ጦር በሕዝቡና በፋኖ ጥምረት ካምፑን ለቆ እንዲሄድ ተደርጓል። በጎንደር ምርኮኛ እንዲያስለቅቁ በጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ትዛዝ የተሰጠው የ31ኛ ክ/ጦር ትዛዙን አንቀቀልም ማለታቸው ታውቋል።
አዲስዘመን ተከቦ የነበረው የጁላ ጦር ዕጁን ለፋኖ ሰቷል። ደብረዘቢጥ የሰፈረው የጁላ ጦር እርስ በእርስ ተኩስ በመክፈት ተጋሏል።
ወረታ ሰፍሮ ዝርፊያና ባለሀብቶችን ሲያስገድድ የነበረው የጁላ ጦር በሕዝቡና በፋኖ ጥምረት ካምፑን ለቆ እንዲሄድ ተደርጓል። በጎንደር ምርኮኛ እንዲያስለቅቁ በጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ትዛዝ የተሰጠው የ31ኛ ክ/ጦር ትዛዙን አንቀቀልም ማለታቸው ታውቋል።