Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የ ብልፅግና ስራዊት እርስ በርስ መጋደል እና የመከላክያው መፍረስ

Post by Za-Ilmaknun » 15 Aug 2023, 13:23

መከላከያው የ ፖለቲካው ስርዕት ማስጠበቂያ ሆኖ በመቀጠሉ አሁን ላይ የራሱም ህልውና እያከተመ ይገኛል። ሃገር በብሄር ከፋፍሎ እያጋደሉ፥ አንድ ወጥ የሆን መክላከያ መገንባት ፥ ከንቱ መባዘን ነው።አሁን ጥያቄው መቼ የሚለው እንጂ፥ የ ኦህዴድ ዘረኛ አገዛዝ መገርሰሱ አይቀሬ ነው።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የ ብልፅግና ስራዊት እርስ በርስ መጋደል እና የመከላክያው መፍረስ

Post by Za-Ilmaknun » 15 Aug 2023, 13:38

ሰበር ዜና #BreakingNews ..🔥🔥

አዲስዘመን ተከቦ የነበረው የጁላ ጦር ዕጁን ለፋኖ ሰቷል። ደብረዘቢጥ የሰፈረው የጁላ ጦር እርስ በእርስ ተኩስ በመክፈት ተጋሏል።
ወረታ ሰፍሮ ዝርፊያና ባለሀብቶችን ሲያስገድድ የነበረው የጁላ ጦር በሕዝቡና በፋኖ ጥምረት ካምፑን ለቆ እንዲሄድ ተደርጓል። በጎንደር ምርኮኛ እንዲያስለቅቁ በጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ትዛዝ የተሰጠው የ31ኛ ክ/ጦር ትዛዙን አንቀቀልም ማለታቸው ታውቋል።

Post Reply