Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

እንደብረት ቀጥ ብለህ ቁም ፤ እንደብረት ጠንክር ፡

Post by TGAA » 14 Aug 2023, 20:58

ይህ የጉንጭ አልፊዎች የወሬ መውቂያ ማሳ አይደለም ፤ ይህ የቆምጫጫ ወንድ የክተት ጥሪ ነው ፤

በቆራጥ የአማራ ልጆች ትግልና መስዋእትነት ትግሉ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል
ትግሉ ገና ተጀመረ እንጂ አልተቋጨም
አንድ ስንዝር እንኳን ወደኋላ ማለት ያጠፋሀል
ለአንድ ደቂቃ እንኳን ወደፊት ከመገስገስ መቆም አንችልም ፤ ስለዚህ ወጥር አማራ
አምስትም ፤አስራ አምስትም ፤ መቶ አምስትም ፤ አንድሺህ አምስትም ተደራጅ ፤ የራስህን መሪ ከራስህ ምረጥ ፤ ይህ የመኖር ወይም አለመኖር ጥያቄ ስለሆነ ፤
ትግላችን ሙሉ የስርአት ለውጥ እስኪመጣ ይቀጥላል