ወያኔ እኔ እጄ በዚህ ጦርነት የለበትም የማለቷ ምስጢር ምን ይሆን? ኤርትራ ገብታ እንዳታቀምሳት ለማጭበርበር ይመስለኛል።
ጢስ ባለበት እሳት ይኖራል እንድሉ ብዙ ኡኡታ ከበዛ አንድ እውነት አለ ማለት ነው። ያ እውነትም ያስጮኻል። አብይ አህመድ በሞት ጫፍ ላይ ነው። የኦሮሙማ ስርዐት ተደፋ ማለት ደግሞ ትህነግ አብሮ ተደፋ ማለት ነው። ወያኔ በውሸት ግዜ ለመግዛት እና ድጋሜ ላለመደብደብ ስትል የምታሰማው ጩኸት ነው። እውነቱ ግን ሁኔታዎች በዚህ ከቀጠሉ ትግራይም የጦር አውድማ መሆኗ አይቀሬ ነው።