ሆረስ! << የተወካዮች ምክር ቤት፤ ፓርላማው ፍሷል ማለት ይቻላል - ብአድን ስደት ላይ ስለሆነ እና በርካታ መቀመጫ የነበረው ስለነበር እና እወክለዋለሁ ከሚለው ህዝብ ስለተነጠለ።>>
If the so-called regional representatives are in exile and are not with their constituents; and these makes significant part of the house of representatives, is it technically the house of representatives dissolved or no longer legitimate?
Re: ሆረስ! << የተወካዮች ምክር ቤት፤ ፓርላማው ፍሷል ማለት ይቻላል - ብአድን ስደት ላይ ስለሆነ እና በርካታ መቀመጫ የነበረው ስለነበር እና እወክለዋለሁ ከሚለው ህዝብ ስለተነጠለ።>>
አበረ፤Abere wrote: ↑08 Aug 2023, 10:59ሆረስ! << የተወካዮች ምክር ቤት፤ ፓርላማው ፍሷል ማለት ይቻላል - ብአድን ስደት ላይ ስለሆነ እና በርካታ መቀመጫ የነበረው ስለነበር እና እወክለዋለሁ ከሚለው ህዝብ ስለተነጠለ።>>
If the so-called regional representatives are in exile and are not with their constituents; and these makes significant part of the house of representatives, is it technically the house of representatives dissolved or no longer legitimate?
ጤነኛ በሆነ አለም አው ፓርላማው ፈርሷል! ግ ን እመነኝ ሰዎቹ በሌሉት አቢይ ውሳኔ ጽፎ አንድ አሽከሩ ፓርላማው ወሰነ ብሎ ያነበዋል ። የትላንቱ የክሎልች መግለጫኮ ባቢይ ተጽፎ በኢቲቪ የተነበበ ነው ። የቱ ክልል ምክር ቤት ነው ተሰብስቦ ባማራ ላይ ጦር እንዝመት ብሎ የወሰነ ። ዲክታተሩ ማለት ያ ነው ።
Re: ሆረስ! << የተወካዮች ምክር ቤት፤ ፓርላማው ፍሷል ማለት ይቻላል - ብአድን ስደት ላይ ስለሆነ እና በርካታ መቀመጫ የነበረው ስለነበር እና እወክለዋለሁ ከሚለው ህዝብ ስለተነጠለ።>>
ታዲያ ይህ ማለት አብይ አህመድ በማንኛውም ሰዓት ለፍርድ የሚቀርብ የጦር ወንጀለኛ ነው - በሌላ አለማት ቢሆን።
በዚህ ሁኔታ ላይ ማናቸው የአለም አገራት እና መሪዎች ከአብይ አህመድ ጋር የሚያደርጓቸው ግንኙነቶች እና ውሎች ሙሉ በሙሉ ኢ-ህጋዊ ናቸው ማለት ነው። መንግስት ፈርሷል።
የአማራ ህዝባዊ ግንባር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቷል ይህንም ተግባራዊ እያደረገ ነው - ህዝቡን ከአደጋ በመከላከል ላይ ይገኛል። ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት ይህን መንገድ መከተለ ይኖርባቸዋል በአስቸኳይ - ምክንያቱም የኦሮሙማ ወሮ በላ ዝርፊያ እና ውድመት ሊፈጽምባቸው ስለሚችል።
በመጨረሻ በኢትዮጵያ መንግስት አለመኖሩን ለሌሎች አለማት በእንደዚህ አይነት ሁኔታ እንደት ማሳሰብ ይቻላል?
በዚህ ሁኔታ ላይ ማናቸው የአለም አገራት እና መሪዎች ከአብይ አህመድ ጋር የሚያደርጓቸው ግንኙነቶች እና ውሎች ሙሉ በሙሉ ኢ-ህጋዊ ናቸው ማለት ነው። መንግስት ፈርሷል።
የአማራ ህዝባዊ ግንባር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቷል ይህንም ተግባራዊ እያደረገ ነው - ህዝቡን ከአደጋ በመከላከል ላይ ይገኛል። ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት ይህን መንገድ መከተለ ይኖርባቸዋል በአስቸኳይ - ምክንያቱም የኦሮሙማ ወሮ በላ ዝርፊያ እና ውድመት ሊፈጽምባቸው ስለሚችል።
በመጨረሻ በኢትዮጵያ መንግስት አለመኖሩን ለሌሎች አለማት በእንደዚህ አይነት ሁኔታ እንደት ማሳሰብ ይቻላል?
Re: ሆረስ! << የተወካዮች ምክር ቤት፤ ፓርላማው ፍሷል ማለት ይቻላል - ብአድን ስደት ላይ ስለሆነ እና በርካታ መቀመጫ የነበረው ስለነበር እና እወክለዋለሁ ከሚለው ህዝብ ስለተነጠለ።>>
ከዚህ በታች (ፎረሙ ላይ) ስለ ኦነግ በለጠፍኩት ውስጥ ያለው የኦነግ መግለጫ ልብ ብለህ ስማው ። የፋኖ ጉዞ ወደ ሌሎች ክልሎች ሳይስፋፋ አቢይ መድራደር አለበት ይላል ። ለምን በለኝ? ፋኖ በኦሮሞ ምድር መረማምደዱ የግዜ ጉዳይ ስለሆነ ኦነግ ፈርቷል ።Abere wrote: ↑08 Aug 2023, 15:12ታዲያ ይህ ማለት አብይ አህመድ በማንኛውም ሰዓት ለፍርድ የሚቀርብ የጦር ወንጀለኛ ነው - በሌላ አለማት ቢሆን።
በዚህ ሁኔታ ላይ ማናቸው የአለም አገራት እና መሪዎች ከአብይ አህመድ ጋር የሚያደርጓቸው ግንኙነቶች እና ውሎች ሙሉ በሙሉ ኢ-ህጋዊ ናቸው ማለት ነው። መንግስት ፈርሷል።
የአማራ ህዝባዊ ግንባር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቷል ይህንም ተግባራዊ እያደረገ ነው - ህዝቡን ከአደጋ በመከላከል ላይ ይገኛል። ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት ይህን መንገድ መከተለ ይኖርባቸዋል በአስቸኳይ - ምክንያቱም የኦሮሙማ ወሮ በላ ዝርፊያ እና ውድመት ሊፈጽምባቸው ስለሚችል።
በመጨረሻ በኢትዮጵያ መንግስት አለመኖሩን ለሌሎች አለማት በእንደዚህ አይነት ሁኔታ እንደት ማሳሰብ ይቻላል?
ታዲያ ፋኖና መሃል አገር፣ ፋኖና ደቡብን የሚሰበስብ አምራ ክፍተት ነው አሁን ያለው ችግር ። ለዚህ ነው በመቶ ሺዎች አዲስ አበቤ ታፍሶ በየት/ቤት እስር ቤት የታጎረው በኦሮሞ መንግስት ማለት ነው .
እመነኝ ከኦሮሞሙማ ጋር ዝሆን የሚያክል ጦርነት አይቀሬ ነው