Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ግልጽ ደብዳቤ ለደደቡ ዲ ዲ ቲ !

Post by Horus » 07 Aug 2023, 02:06

የፖለቲካ ሳይንስ፡ በአንድ የ3ኛ አለም ማህበረሰብ ውስጥ የፖለቲካ ቀውስና አብዮታዊ ሁኔታ ሲፈጠር (እንደ ዛሬይቱ ኢትዮጵያ) የመከላከያ ሰራዊት አባላት በመደብ፣ ወይም በጎሳ ግንዳቸው ይከፋፈላሉ! ይህ ሳይንስ ነው ። በነዚህ አገሮች ውስጥ የሚሊታሪው ተቋም ያገሪቱ ሕዝቦች (መደብና ጎሳ) ስብጥር መስተዋት (ሪፍሌክሽን) ነው ።

ስለሆነም አቢይ ባስቸኳይ መከላከያን ካማራና ከሞሮሙማ ዘበኝነት አውጥቶ ወደ አገር ጥበቃና ሚሊታሪ ካምፕ ካልመለሰ አይደለም የወታደሮች ፋኖ መሆን የጦር ክፍሎች እርስ በርስ ዉጊያ ይከተላል! ይህ የፖለቲካ ሳይንስ ነው!

ይድረስ ለሃሬው ዲ ዲ ቲ!




Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለደደቡ ዲ ዲ ቲ !

Post by Horus » 07 Aug 2023, 02:41


Post Reply