Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15403
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል

Post by Abere » 06 Aug 2023, 17:09



አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል





TesfaNews
Member+
Posts: 8149
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Mesob Agezi

Re: አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል

Post by TesfaNews » 06 Aug 2023, 18:55

😂 :lol: :lol: ከተማዋ በብልጽግና ላይ ድንጋይ ሊወረውር ወጣ :lol: :lol: 😂😂😂😂😂😂😂😂😂


Abere
Senior Member
Posts: 15403
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል

Post by Abere » 06 Aug 2023, 19:26

ማርኮ መታጠቅ ትልቅ የጀግንነት ባህል ነው። ባዶ እጁን ሂዶ ማርኮ ታጥቆ የሚገባ ህዝብ ነው።

ወያኔ 27 አመታት የጦር መሳርያ አማራ እጅ እንዳይገባ የምትችለውን ሁሉ አድርጋ በአንጻሩ ግን ትግራይን እንደ አንድ አገር በመከላከያ ደረጃ አስታጣቃ ነበር። መጨረሻ ላይ ግን አማራ ዘንድ ታጥቃ ገብታ ተማርካ አስታጥቃ ተመለሰች። አሁን በተራው ተረኛው ኦነግ ድሽቃ እና ሞርታር ታጥቆ ገባ እየተቀበሉት ነው። ዙ-23 ፋኖ አልነበረውም። አሁን ማርኮ አየር ማረፊያዎችን እና በረራዎችን እየተቆጣጠራቸው ነው። ትጥቅ ከልብ ውስጥ እንጅ በትካሻ መሸከም አይደለም - ጀግና ያስወረደዋል።

TesfaNews wrote:
06 Aug 2023, 18:55
😂 :lol: :lol: ከተማዋ በብልጽግና ላይ ድንጋይ ሊወረውር ወጣ :lol: :lol: 😂😂😂😂😂😂😂😂😂


Post Reply