Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የሸዋ ፋኖ ለሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሕዝብ መግለጫና የስነ ምግባርት ትዕዛዝ አዋጀ!

Post by Horus » 06 Aug 2023, 15:29

የሸዋ ሕዝብ ማለት የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሕዝብ ነው ። ሸዋ ማለት ድምበሩ ጎጃም፣ ወሎ፣ አፋር፣ አሩሲ ፣ ሲዳሞና ከፋ ማለት ነው። ሸዋ የሁሉ አገር አዲስ አበባን ፣ ያዲስ አበባን የአማራ ኦሮሞ ጉራጌ ሃዲያ ከምባታ ወላይታ የዳሮን ሕዝብ ያካትታል !!

ለሸዋ የተላለፈ አዋጅ ...
(1) የፋኖን ግስጋሴ መግታት በሞት እንደ ሚያስቀጣ፣
(2) የሰላማዊ ሲቪል ሕዝብን ሕይወት በማንኛው መንገድ መድፈር በሞት እንደ ሚያስቆጣ፣
(3) ባንክ መዝረፍ፣ ገበያ ማወክ፣ ንግዶችና የገበያ አገልግሎቶችን ማወክ በጽኑ እንደ ሚያስቆጣ፣
(4) እና የሸዋ ሕዝብ ይህን የስርዓት ለውስጥ ለራሱ ሲል እንዲደግፍና ሌቦችንና አምባገነኖችን እንዲጠቅቁም

የሚል ነው !




Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሸዋ ፋኖ ለሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሕዝብ መግለጫና የስነ ምግባርት ትዕዛዝ አዋጀ!

Post by Horus » 06 Aug 2023, 16:39

የኢትዮጵያ ሰራዊት የሚባል እንደ ሌለ እና ያለው የኦሮሙማ ሰራዊት እንደ ሆነ ሁለተኛ አዛዥ ተነገረ !!!!!

ለዚህም ነው ፋኖ እየተዋጋ ያለው ከኦሮሙማ ጦር ጋር ነው የምንለው !


Post Reply