የጎንዴር ፋኖዎች ኦነግ-መከላከያን ስበው በማስገባት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት እየማረኩት ነው።
የጎንዴር ፋኖዎች ኦነግ-መከላከያን ስበው በማስገባት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት እየማረኩት ነው።
-
free-tembien
- Member
- Posts: 1702
- Joined: 02 Jul 2015, 20:56
Re: የጎንዴር ፋኖዎች ኦነግ-መከላከያን ስበው በማስገባት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት እየማረኩት ነው።
ዕብድ አብይ አህመድ ሽርሽር የገባ መስሎታል። እኔ የሚደንቀኝ እርሱን ተከትለው ገደል የሚገቡ በተለይም የኦሮሞ ታጣቂዎች። ምናልባትም በወለጋ እና በሌላው ቦታ ሁሉ የጨፈጨፏቸው ንጹሃን አማራዎች ደም እያሰገረ ያመጣቸው ይመስለኛል። ለአለፉት 4 ወራት አማራ ክልል የገባው "መከላከያ" የገባው አንድም አልወጣም። ኦነግ አብይ ያስገባል አማራ ክልል ገብቶ ይቀራል። በሚደንቅ ሁኔታ ባህርዳር እና ጎንደር በፋኖ እጅ ስር ገብተዋል - ይህ ግልጽ ነው። የቀሩ ከተማዎች ያሉት ደሴ እና ደብረብርሃን ናቸው። 85 % የአማራ ክፍል ነጻ ወጥቷል። አብይ አህመድ ተጨማሪ የጦር ወንጀል መፈጸም ከፈለገ ሌላ ጉዳይ ነው - ማሸነፍ ግን አይችልም። ተፈጽሟል። ከባድ መሳሪያ፤ ድሮን፤ ወዘተ ጥቅም የላቸውም - ውለውም ውጤት አይኖራቸው። አድስ አበባ በሽሽት የሚኖሩት፤ እራሱን ፓርላማ ነኝ ፤ ሚንስትር ነኝ የሚል ሁሉ ግን በጦር ወንጅል ባለቀ ሰአት እራሳቸውን ይቀባሉ።