ማህበረ ሰላማ ጉድ አፈላ --- ትግራይ በአንበጣ እና ኩብኩባ ተወረረች። ቡቃያ እና ሳሩን አንበጣ እየበላው ነው።
ሀሰተኛ ነብያቶች በፍሪያቸው ይታወቃሉ። በውጫዊ ማንነት ላይ ተመስርቶ መደምደም አያዋጣም፤ለዚህም ነው በፊሬያቸው መለየት እጅግ ጠቃሚ እና አስፈላጊ የሚሆነው። የዛፍ የስሩ ምንነት መታወቂያው በፍሬው ነው። መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ይሰጣል። መጥፎ ዛፍ እንድሁ መጥፎ ፍሬን ይሰጣል። ስለዚህም ታምኝ የሆኑ መሪዎችን የመመዘኛ መንገዱ በፍሬዎቻቸው መሆን አልበት። ማቴ 7፡2