Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

በአዲስ አበባ አማሮችን በጅምላ በማሰር ፤ በፋኖ ትግል ላይ የአብይ ኦሮሙማ መንግስት ቤንዚን እያርከፈከፈበት ነው

Post by TGAA » 05 Aug 2023, 00:12

በአዲስ አበባ አማራን ሰብስቦ እስር ቤት መክተት ምን ማድረግ ይችላል ፤ ለፋኖን ትግል ልይ ቤንዚን ማፍሰስ ነው ፡፡
የአማራ ነጋዴዎችን የባንክ አካውንት መዝጋት ፡ የፋኖ ቁርጠኝነት ላይ ቤንዚህ ማፍሰስ ነው ፤
አማራ የሚመጥውን አማራ ወደ አንዲስ አበባ እንዳይገባ ማገድ ፡ የፋኖን ትግል ላይ ቤንዚህ ማርከፍከፍ ፡
የአማራ ጋዜጠኞችን ፤ የፖለቲካ መሪዎችን፡ የሀይማኖት መሪዎችን ማሰር ፡ የፋኖን ትግል ላይ ቤንዚን ማርከፍከፍ
የአማራ ቤቶችን እየነጠሉ ማፍረስ ፤ አቶ ሺመልስ እንዳለው ይህንን የማያደርጉ ላይ እንደሚታሰሩ አስጠንቅቋል ፤ ሌላ ቤንዚ በደንቆሮ ዎሮሙማ መሀይምች ተግባር ፤


የአብይ ኦሮሙማ አማራ ላይ በፍርሀት የሚያደግጋቸው ወንጀሎች ሁሉም አማራ የሚያየው ነው ብልጽግና ውስጥ ያሉትን ጨምሮ ፤

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: በአዲስ አበባ አማሮችን በጅምላ በማሰር ፤ በፋኖ ትግል ላይ የአብይ ኦሮሙማ መንግስት ቤንዚን እያርከፈከፈበት ነው

Post by TGAA » 05 Aug 2023, 01:35

የኦሮሙማ እብደት ፤ አማራን ከጠመንጃ በስተቀር ምንም ነጻ የሚያመጣው የለም ፤

ፋኖ !



Post Reply