Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15418
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ይልቃል ከፍያለ እራሱን ዒላማ አደረገ - ትምህርት ያጠረው ደንቆሮ ነው። < ጦር ገብቶ ይጨፍጭፍልኝ ከማለት ሥልጣኔን በፈቃደ ለቅቂያለሁ ቢል እንደት ባስከበረው ነበር > ። ታሪካዊ ስህተት

Post by Abere » 04 Aug 2023, 09:18

ይልቃል ከፍያለ እራሱን ዒላማ አደረገ ትምህርት ያጠረው ደንቆሮ ነው። ጦር መጥቶ የማስተዳድረውን ህዝብ ይጨፍጭፍልኝ ከማለት ሥልጣኔን በፈቃደ ለቅቂያለሁ ቢል እንደት ባስከበረው ነበር። ታሪካዊ ስህተት ሰራ። መከላከያ ከገባ 4 ወር በነጻ ተጨማሪ ወንጀል ወረሰ።