Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15403
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "...'የትግራይ ደም ቢኖረኝ ፣ በሲሪንጅ አስመጥቼ አወጥቼ እደፋዋለሁ' ፣ ይሉናል አቡነ ጴጥሮስ። አሁን አንድ 'አባት' እንዲህ ይላል?" ብፁእ ኣቡነ መርሃክርስቶስ

Post by Abere » 25 Jul 2023, 20:26

እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ አሁን ከዚህ ጳጳስ ከሆኑት መርሃክርስቶስ አፍ ይህ መውጣት አለበት? ይህ እውነት ብሎ የሚቀበል ምን አይነት ህሌና ነው። አገራችን የሞተችው ሰው በጦርነት በማለቁ፤ወይም የሚበላ በመጥፋቱ ወግን ስላለቀ አይደለም እንደዚህ ያሉት በአለም ካለው ስልጣን ሁሉ ከፍ ያለውን የያዙት የሃማኖት አባቶች በዚህ ደረጃ ስናያቸው ነው። ኢትዮጵያ ሙታለች። እንደ ህዝብም አንደ አገርም ሙታለች። እንደዚህ አይነቶቹን ማስወገድ የማይችል ማህበረሰብ እና ስርዐት ሊቀጥል መፍቀድ ያሳዝናል።

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "...'የትግራይ ደም ቢኖረኝ ፣ በሲሪንጅ አስመጥቼ አወጥቼ እደፋዋለሁ' ፣ ይሉናል አቡነ ጴጥሮስ። አሁን አንድ 'አባት' እንዲህ ይላል?" ብፁእ ኣቡነ መርሃክርስቶስ

Post by sarcasm » 01 Aug 2023, 07:53

የትግሬ መንግስት ስለሆነ ነው የ27ቱን ዓመት መንግስት write off ያደረጉት? እንደ መንግስት የማይቆጥሩት? የሰውየው ዘረኝነት ወደር የለውም።


Post Reply