Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Isiaias driving Eritrea into Isolation Cul-de-sac; left out from Sudan's regional reconciliations, he's lashing out

Post by sarcasm » 10 Jul 2023, 08:33

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢጋድ የሱዳንን ግጭት ለመፍታት ያቋቋመውን የአራትዮሽ የመሪዎች ጉባኤን (ኢትዮጵያ፣ ኬንያ ፣ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳን) እያስተናገዱ ነው
*************


የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎችን ለማደራደር የተቋቋመው የአራትዮሽ ስብሰባ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ጉባኤ ለመሳተፍም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች አዲስ አበባ ገብተዋል።
የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት ባለስልጣን ኢጋድ በጅቡቲ ባካሄደው አስራ አራተኛው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የሱዳንን ቀውስ ለመፍታት አራት ሀገራትን መሰየሙ ይታወሳል።

ኢትዮጵያ፣ ኬንያ ፣ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳን በኢጋድ የተሰየሙ ሀገራት ሲሆኑ ኢትዮጵያ አስተናጋጅ ሀገር ናት።
Please wait, video is loading...

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37345
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Isiaias driving Eritrea into Isolation Cul-de-sac; left out from Sudan's regional reconciliations, he's lashing out

Post by Zmeselo » 10 Jul 2023, 09:00

1. They came to visit him, not the other way around. :lol:

2. PIA knows Sudan & its politics, than all the regional leaders combined!

3. "Left out" or not who cares if it leads to peace in the Sudan, but that's NOT the end-game. The end-game is a perpetuation of the conflict, ad-infinitum.


sarcasm wrote:
09 Jul 2023, 16:17

Tiago
Member
Posts: 3307
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: Isiaias driving Eritrea into Isolation Cul-de-sac; left out from Sudan's regional reconciliations, he's lashing out

Post by Tiago » 10 Jul 2023, 12:21

አሁን አብይ አሕመድና ወርቅነህ ገበየው ( ሁለት የውሸት ዶክተሮች) አገር ውስጥ ያለውን ችግር መፍታት የተሳናቸው ከቂጥ ላሽ አጋሜ Axumqezenam and Aram-secaram በስተቀር ማንም እንደ statesmen አይቆጥራቸውም

Post Reply