Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Wedi
- Member+
- Posts: 8649
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Post
by Wedi » 06 Jul 2023, 11:11
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 15418
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 06 Jul 2023, 11:21
ፈረንሳይ አንድ ሰው ተገድሎ ይህን ያህል ቀናት ቀውጢ ሲሆን፤ፕሬዚዳንቱም ሀዘናቸውን ሲገልጡ በቀን ሺ የሚያርደው ኦሮሙማ ምን ሊባል ነው? የ 1 ሰው ሞት የሁሉም ዜጋ ሞት ተደርጎ ተወሰደ። አብይ አህመድ አገር ግን የጎረቤቱ ቤት ሲፈርስ ቄሮ ጎረቤት ይዘርፋል፤ ቄሮ ከንቲባው እያጨበጨበ ያፈናቅላል።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 17831
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 06 Jul 2023, 19:21
“አሜሪካ እንዲህ አደረገች፣ እንዲያ ፈጠረች፣ ፈረንሳይ እኮ አሰራራቸው እንደዚህ ነው ፣ እስታንዳርዳቸው እንዲያ ነው፣ ቅብርጥሶ…”
ይኸ የስንኩልና የእኩይ ሰው ቋንቋ ነው። መኖሩን እንኳን የማያስታውሱ ሃገሮችን በየጊዜው የንግግር መንደርደሪያ ማድረግ፣ ሰውዬው ምን ያህል ወራዳ የገረድ ልጅ መሆኑን ነው የሚያሳየው። መኖሩን ያወቁት እንኳን እጅ ነስተውታል። እስኪ አስቡት ሃይለ ስላሴ ኢትዮጵያን እንደዚህ ማፈሪያ ከሌላ ሀገራት ጋር ቢያወዳድሩ ኖሮ፥ “ልክ እንደ ብሪታንያና ወዳጄ ንግሥት ኤልሳቤጥ ለደኅንነታችን በማሰብ የሬድዬ ጣቢያውን ላልተወሰነ ጊዜ ዘግተነዋል…”