Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42737
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Anchor Media ጉራጌ ዞንን ለመሰልቀጥ የሚካሄደው የተናበበ የኦሮሚያ ብልጽግና እንቅስቃሴ

Post by Horus » 04 Jul 2023, 15:24

እነዚህ 9 ሰዎች እተገደሉበት ጊቢሶ ገበያ ማለት ትልቅ የክስታኔዎችና ኦሮሞች መገበያያ ቅዳሜ ገበያ ነው ። ጉራጌዎቹ አማውቴ፣ ላሊጌና ሶምቦ የመጣሉ ኦሮሞቹ ከሰሜን ምስራቅ በቾ ሌማን ይመጣሉ ። አሁን መጋደያ ቦታ ሆኖዋል ። ነገሩ የጀመረው ኦነግ ከወያኔ ጋር አዲሳባ ሲገባ 1990 ።