Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tiago
Member
Posts: 3313
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላት ኢትዮጵያን እየገደሉ ነው

Post by Tiago » 29 Jun 2023, 02:36

የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላት የሕዝብ ተወካዮች ናቸው ወይስ ወንበር የሚያሞቁ የሕዝብ ገንዘብ ተከፋዮች???

ለምን ይህን አብይ አሕመድ የሚባል እብድ ተባብረው ከሚባልግበት ወንበር አያወርዱትም???

ወይም ፓላማውን ጥለው አይወጡም???

ወይስ እንወክለዋለን ለሚሉት ሕዝብ ደንታ የላቸውም???

Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላት ኢትዮጵያን እየገደሉ ነው

Post by Horus » 29 Jun 2023, 03:12

Tiago wrote:
29 Jun 2023, 02:36
የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላት የሕዝብ ተወካዮች ናቸው ወይስ ወንበር የሚያሞቁ የሕዝብ ገንዘብ ተከፋዮች???

ለምን ይህን አብይ አሕመድ የሚባል እብድ ተባብረው ከሚባልግበት ወንበር አያወርዱትም???

ወይም ፓላማውን ጥለው አይወጡም???

ወይስ እንወክለዋለን ለሚሉት ሕዝብ ደንታ የላቸውም???
እነሱኮ እዚይ ቁጭ ብለው ደሞዝ የሚልሱት አቢይ ስላለ ነው። ችግሩ እራሱ ህዝቡ ነው ። ሌላ አገር እንደ ሚሆነው አዲስ አበቤ ፓርላማውን ከቦ ለ3 ቀን አናስገባም ቢላቸው ሁሉም ነገር ልክ ይገባ ነበር። አንድ ሕዝብ ለምን እንደ ሚመርጥና ከወኪሎቹ ምን ማግኘት እንዳለበት ካላወቀ በነሱ ላይ መፍረድ ከባድ ነው። እነሱ እንደ ማንኛውም የቀን ሰራተኛ በልተው ማደር ነው ጥረታቸው!!! ኢትዮጵያ የድሃ ሕዝብ አገር ነች! ድሃ የለት ጉርሱን እንጂ ከዚያ በላይ ላለ አላማ ራዕይም አቅምም የለውም ! መራራው ሃቅ ያ ነው ።

Post Reply