Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ወረሙማ ስልጣን ላይ ከቆየ አዲስ አበባ እንደ ከተማ ትሞታለች! ይህን ስሙ!

Post by Wedi » 13 Jun 2023, 04:38

Horus ደንቁ ጋዚጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "አዲስ አበባ ደህና ሰንብች" ያለው ከዛሬ 4 አመት በፊት ነው እኮ!!
:!:
Please wait, video is loading...
:!:
:!:


Right
Member
Posts: 4808
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወረሙማ ስልጣን ላይ ከቆየ አዲስ አበባ እንደ ከተማ ትሞታለች! ይህን ስሙ!

Post by Right » 13 Jun 2023, 10:51

Much of what Temsgen said then was accurate. He is just like Eskinder Nega. On Addis, they predicted it right.
Ethiopians right and left are awake. The reality on the ground hit them like a thunder.

Abiye’s latest comment about 60 million Americans being homeless and extremely poor shows this PM may have a serious mental problem. Why compare Ethiopia with the US? Unbelievable.

Horus
Senior Member+
Posts: 42755
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ወረሙማ ስልጣን ላይ ከቆየ አዲስ አበባ እንደ ከተማ ትሞታለች! ይህን ስሙ!

Post by Horus » 13 Jun 2023, 12:33

ይህኮ ማመን የሚያስቸግር ነው ። አዲሳባ 5.2 ህዝብ አላት፣ ምናልባት 6 ሚሊዮን በላይ ነው ። አሁን ላይ 40% የውሃ ፍላጎቱ ብቻ ነው የሚያገኘው። አፓርትመንቶች በሽንት ቤት እየገሙ ነው። በዚህ ከቀጠለ አይደለም ቱሪስት የዲፕሎማቲክ ኮሚኒቲው ለቆ ወደ ኬኒያ ይሄዳል እየተባለ ነው ። የወረሙማን ወረራና ዝርፊያን ብንተወው ከተማው በዉሃ እጦት ይፈርሳል ። አሁን እያንዳንዱ ቤተሰብ የዝናብ ውሃ እያጠራቀመነ ነው የሚኖረው ። ዛሬ ላይ ትልቁ ያዲሳባ ስራ አሸንዳ መቀጠል ነው። ቦታና ገንዘብ ያለው የራሱን ጉድጓድ እየቆፈረ ነው ። ጉድጓድ ያለው ከሚያወጣው ውሃ በጀሪካን፣ በጣሳ እንደ ነዳጅ እየሸጠ። እጅግ እጅግ አሳዛኝ አሳፋሪ አደገኛ ደርጃ ደርሰናል ። የዉሃ ማማ ኢትዮጵያ ዋና ከተማዋ በዉሃ እጦት በአለም ላይ የገማች ሻንቲ ታውን እየሆነች ነው ። እንግዲህ ሕዝብ እነዚን ቆሻሻ መንግስት ተብቴ የእረኛ ጥርቃሞ ማስወገድ ካልፈለገ የእራሱ ፈንታ ነው ። አሁን ያዲሳባ ጉዳይ ከፖለቲካና ኢኮኖሚ አልፎ የሃይጂን የኮሌራና ወረርሽኝ ደረጃ ወርዷል።
Last edited by Horus on 14 Jun 2023, 01:54, edited 1 time in total.

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ወረሙማ ስልጣን ላይ ከቆየ አዲስ አበባ እንደ ከተማ ትሞታለች! ይህን ስሙ!

Post by Educator » 13 Jun 2023, 14:09

"የዉሃ ማማ ኢትዮፕያ ዋና ከተማዋ በዉሃ እጦት በአለም ላይ የገማች ሻንቲ ታውን እየሆነች ነው ።"
perfect observation!
Horus wrote:
13 Jun 2023, 12:33
ይህኮ ማመን የሚያስቸግር ነው ። አዲሳባ 5.2 ህዝብ አላጥ ምናልባት 6 ሚሊዪን በላይ ነው ። አሁን ላይ 40% የውሃ ፍላጎቱ ብቻ ነው የሚያገኘው። አፓርትመንቶች በሽንት ቤት እየገሙ ነው። በዚህ ከቀጠለ አይደለም ቱሪስት የዲፕሎማቲክ ኮሚኒቲው ለቆ ወደ ኬኒያ ይሄዳል እየተባለ ነው ። የወረሙማን ወረራና ዝርፊያን ብንተወው ከተማው በዉሃ እጦት ይፈርሳል ። አሁን እያንዳንዱ ቤተ ሰው የዝናብ ሁሃ እያጠራቀመነ ነው የሚኖረው ። ዛሬ ላይ ትልቁ ያዲሳባ ስራ አሸንዳ መቀጠል ነው። ቦታና ገንዘብ ያለው የራሱን ጉድጓድ እየቆፈረ ነው ። ጉድጓድ ያለው ከሚያወጣው ውሃ በጀሪካን፣ በጣሳ እንደ ነዳጅ እየሸጠ። እጅግ እጅግ አሳዛኛ አሳፋሪ አደገኛ ደርጃ ደርሰናል ። የዉሃ ማማ ኢትዮፕያ ዋና ከተማዋ በዉሃ እጦት በአለም ላይ የገማች ሻንቲ ታውን እየሆነች ነው ። እንግዲህ ሕዝብ ቆሻሻ መንግስት ተብቴ የእረኛ ጥርቃሞ ማስወገድ ካልፈለገ እራሱ ፈንታ ነው ። አሁን ያዲሳባ ጉዳይ ከፖለቲካና ኢኮኖሚ አልፎ የሃይጂን የኮሌራና ወረርሽኝ ደረጃ ወርዷል።

Right
Member
Posts: 4808
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወረሙማ ስልጣን ላይ ከቆየ አዲስ አበባ እንደ ከተማ ትሞታለች! ይህን ስሙ!

Post by Right » 13 Jun 2023, 14:31

A few months ago while he was @ 360 Ermias Legesse had a touching and eye opening presentation how a water rich Addis deliberately deprived of its water resources.

Allowing the Oromuma herdsmen to be in charge of this beautiful country is a huge mistake.

Post Reply