Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ካሏት "ብርቅና ዕንቍ ዜጐች" መካከል ጥቀሱ ቢባል

Post by Meleket » 17 May 2023, 05:23

በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ካሏት ብርቅ ዜጐች መካከል ጥቀሱ ቢባል

“በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋንና ልደቱ ኣያሌውን ማፍራቷ እጅግ እድለኛ ሃገር ያደርጋታል። :mrgreen: ምክንያቱም ሁለቱም በሃሳብ ልዕልናና በሰላም መንፈስ ሃሳባቸውን ሲገልጹ እንጂ፡ ከቶውንም በጡንቻቸው ሲያስቡና የጥላቻ ንግግር ሆነ ድርጊት ሲከውኑ በበኩላችን ኣላየናቸውም።

ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ
፦ ኢትዮጵያ ውስጥ በኢኮኖሚው ረገድ ብዙ ነገር ለማዘመን የጣረ የልማት ፊተውራሪና ኣርበኛ፡ እልፍ ኣእላፍ መስናክሎችን እያለፈ በቅንነት ሲታትር አስተውለነዋል።

ልደቱ ኣያሌውየቦለቲካ አስተሳሰቡ ምንም ይሁን ምን፡ ያመነበትን ጉዳይ በቃላት ቁልጭ አድርጐ በመግለጥ፡ ሁሌም በሰላማዊ ትግል በማመን፡ ኣሸባሪነትን እየተጠዬፈ፡ ለሃገሩ ያለውን ፖለቲካዊ ራእዪ ሲገልጥ አስተውለነዋል።

በመሆኑም “ኤርምያስን የመሰለ የልማት ኣርበኛና ልደቱ ኣያሌውን የመሰለ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ ዜጐችን ከፈጣሪ መቸር፡ ለአንድ ህዝብ መታደል ነው! “ ብንል፡ ስንቱ ነውጠኛ ይነጫነጭ ይሆናል!

እርግጥ ነው ሁሉም ሰው ፍጹም ኣይደለምና፡ እነዚህ ዜጐች ስህተቶች ሊኖሯቸው ይችላሉ፤ ቢሆንም ግን ቅሉ ዓላማቸው ላይ ለመድረስ በሰላም ጐዳና የሚያደርጉት በጨዋነት የተሞላ ሰላማዊ ትግል ያስደንቃቸዋል።

ይህን ስንል ሁለቱም ኢትዮጵያውያን ዜጐች፡ በኤርትራ ልዑላዊነትና በኤርትራና ኢትዮጵያ የድንበር ብዪን ምልከታ ያምናሉ፤ በሁለቱ ጐረቤት ሃገሮች ፍቅርና ሰላማዊ የብልጽግና ጉዞም የማይናወጥ ኣወንታዊ ኣቋም ኣላቸው በሚል እሳቤ ነው! :mrgreen:

እስቲ በዚህ “ቤተ ሙከራችን” እነማን እንደሚንጨረጨሩ እንዪ? ኣንዳንድ የጦርነት ጥቅመኞች (ጦ.ጥ.) ላይ ሆምጠጥ ያለ ‘ኬሚካል’ በመውጋት ‘ኤክስበርመን’ ለማድረግ ያክል ነው!
:mrgreen:

Right
Member
Posts: 4809
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ካሏት "ብርቅና ዕንቍ ዜጐች" መካከል ጥቀሱ ቢባል

Post by Right » 17 May 2023, 08:34

You call yourself an Eritrean but you can’t get tired of talking about Ethiopia and Ethiopians. You do this while you deny the Afaris to talk about their mother land Ethiopia.
When do you will have time to talk about tiny Hamassein.

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ካሏት "ብርቅና ዕንቍ ዜጐች" መካከል ጥቀሱ ቢባል

Post by Meleket » 17 May 2023, 10:15

Meleket wrote:
17 May 2023, 05:23
በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ካሏት ብርቅ ዜጐች መካከል ጥቀሱ ቢባል

“በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋንና ልደቱ ኣያሌውን ማፍራቷ እጅግ እድለኛ ሃገር ያደርጋታል። :mrgreen: ምክንያቱም ሁለቱም በሃሳብ ልዕልናና በሰላም መንፈስ ሃሳባቸውን ሲገልጹ እንጂ፡ ከቶውንም በጡንቻቸው ሲያስቡና የጥላቻ ንግግር ሆነ ድርጊት ሲከውኑ በበኩላችን ኣላየናቸውም።

ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ
፦ ኢትዮጵያ ውስጥ በኢኮኖሚው ረገድ ብዙ ነገር ለማዘመን የጣረ የልማት ፊተውራሪና ኣርበኛ፡ እልፍ ኣእላፍ መስናክሎችን እያለፈ በቅንነት ሲታትር አስተውለነዋል።

ልደቱ ኣያሌውየቦለቲካ አስተሳሰቡ ምንም ይሁን ምን፡ ያመነበትን ጉዳይ በቃላት ቁልጭ አድርጐ በመግለጥ፡ ሁሌም በሰላማዊ ትግል በማመን፡ ኣሸባሪነትን እየተጠዬፈ፡ ለሃገሩ ያለውን ፖለቲካዊ ራእዪ ሲገልጥ አስተውለነዋል።

በመሆኑም “ኤርምያስን የመሰለ የልማት ኣርበኛና ልደቱ ኣያሌውን የመሰለ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ ዜጐችን ከፈጣሪ መቸር፡ ለአንድ ህዝብ መታደል ነው! “ ብንል፡ ስንቱ ነውጠኛ ይነጫነጭ ይሆናል!

እርግጥ ነው ሁሉም ሰው ፍጹም ኣይደለምና፡ እነዚህ ዜጐች ስህተቶች ሊኖሯቸው ይችላሉ፤ ቢሆንም ግን ቅሉ ዓላማቸው ላይ ለመድረስ በሰላም ጐዳና የሚያደርጉት በጨዋነት የተሞላ ሰላማዊ ትግል ያስደንቃቸዋል።

ይህን ስንል ሁለቱም ኢትዮጵያውያን ዜጐች፡ በኤርትራ ልዑላዊነትና በኤርትራና ኢትዮጵያ የድንበር ብዪን ምልከታ ያምናሉ፤ በሁለቱ ጐረቤት ሃገሮች ፍቅርና ሰላማዊ የብልጽግና ጉዞም የማይናወጥ ኣወንታዊ ኣቋም ኣላቸው በሚል እሳቤ ነው! :mrgreen:

እስቲ በዚህ “ቤተ ሙከራችን” እነማን እንደሚንጨረጨሩ እንዪ? ኣንዳንድ የጦርነት ጥቅመኞች (ጦ.ጥ.) ላይ ሆምጠጥ ያለ ‘ኬሚካል’ በመውጋት ‘ኤክስበርመን’ ለማድረግ ያክል ነው!
:mrgreen:
ወዳጃችን ሸቃ Right፡ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋንና ልደቱ ኣያሌውን "ብርቅና ዕንቍ ዜጐች" ካስባላቸው ነጥብ ኣንዱ፡ ኣፋሮች በኤርትራም በኢትዮጵያም በጅቡቲም እንደሚኖሩ ማመናቸው መሆኑን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንገልጽልዎ እንወዳለን። :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ የቀጠናችንን ኢኮኖሚና ቦተሊካ ሊዘውሩ ይችላሉ ባልናቸው አካላት ዙርያ ብንጥፍ፡ ሸቃ Right ቅር ሊልዎ ኣይገባም። እርስዎም ከእነዚህ "ብርቅና ዕንቍ ዜጐች" ትምህርት በመቅሰም፡ ጠባይዎን ካሻሻሉ፡ "ብርቅና ዕንቍ ዜጋ" የማይሆኑበት ምንም ዓይነት ምክንያት እንደሌለ ሊያውቁ ይገባዎታል።
:mrgreen:

Post Reply