Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: “የቀን ጅቦች” በጌታቸው ረዳ አረዳድ!

Post by Abe Abraham » 10 May 2023, 21:18


የዘንድሮ የቀን ጅቦች ኣተረጓገሙ ሳይሆን የድሮውን ነው ብዙ የሚያነጋግረው ። ትግሬዎች ምዕራባውያንን ሲያታልሉ " የቀን ጅብና እንደመስሳቸዋለን " የ " ዲህዩማናይዜሽን (ቅድመ-ጀኖሳይድ) " እና የ " ጀኖሳይድ (ዲህዩማናይዜሽንን ተከትሎ የሚመጣ) " ቋንቋ ነው ብለው እንደቀረቡ ጌቹ የረሳ ይመስላል።

ጌቹና ትግሬዎች የተቀሩ ኢትዮጵያውያን ሞኝ ናቸው የሚል እምነት ኣላቸው ። ትግሬዎች ኢትዮጵያን ለ30 ዓመታት ገደማ በመግዛታቸው የትግሬ " supremacism " ( physical and mental superiority ) በኣማራ ኦሮሞና ሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮች ያለ ምንም ጥርጥር ተረጋግጠዋል ይላሉ ። እኔ ግን ትግሬ ከኣንድ የቄሮ ድንጋይ ኣይበልጥም ባይ ነኝ ።

ኣውቶቡስ እያለ 1,000,000 የቀን ሰዎች ኣስፈጅቶ ኣዲስ ኣበባ ሊገባ የሚፈልግ ምን እንበለው ? በየኒገርዶም ታሪክ እንደ የትግሬ መሪዎች ታይቶና ተሰምቶ ኣያውቅም !!!




-

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: “የቀን ጅቦች” በጌታቸው ረዳ አረዳድ!

Post by sun » 10 May 2023, 21:43

Abe Abraham wrote:
10 May 2023, 21:18

የዘንድሮ የቀን ጅቦች ኣተረጓገሙ ሳይሆን የድሮውን ነው ብዙ የሚያነጋግረው ። ትግሬዎች ምዕራባውያንን ሲያታልሉ " የቀን ጅብና እንደመስሳቸዋለን " የ " ዲህዩማናይዜሽን (ቅድመ-ጀኖሳይድ) " እና የ " ጀኖሳይድ (ዲህዩማናይዜሽንን ተከትሎ የሚመጣ) " ቋንቋ ነው ብለው እንደቀረቡ ጌቹ የረሳ ይመስላል።

ጌቹና ትግሬዎች የተቀሩ ኢትዮጵያውያን ሞኝ ናቸው የሚል እምነት ኣላቸው ። ትግሬዎች ኢትዮጵያን ለ30 ዓመታት ገደማ በመግዛታቸው የትግሬ " supremacism " ( physical and mental superiority ) በኣማራ ኦሮሞና ሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮች ያለ ምንም ጥርጥር ተረጋግጠዋል ይላሉ ። እኔ ግን ትግሬ ከኣንድ የቄሮ ድንጋይ ኣይበልጥም ባይ ነኝ ።

ኣውቶቡስ እያለ 1,000,000 የቀን ሰዎች ኣስፈጅቶ ኣዲስ ኣበባ ሊገባ የሚፈልግ ምን እንበለው ? በየኒገርዶም ታሪክ እንደ የትግሬ መሪዎች ታይቶና ተሰምቶ ኣያውቅም !!!




-

አሁንኮ የሚገርም ነገር ቢኖር ተቀምጠን፥ቆመንና ተኝተንም ቢሆን ከመደጋገፍና ከመተጋገዝ ይልቅ መሰዳደብንና መወቃቀስን ዋነኞቹ ቀንደኛ ስራዎቻችን አድርገን ብንወስድ ሞን ፈይዳ አለዉ ከፈይዳቢስነት በስተቀር?

Selam/
Senior Member
Posts: 17867
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: “የቀን ጅቦች” በጌታቸው ረዳ አረዳድ!

Post by Selam/ » 11 May 2023, 00:01

እንጭጭ - ስድቡ አስጨነቀህ አጎቶችህ በሜንጫ ህፃናትንና አዛውንትን ሲዘከዝኩ ሳይሰቀጥጥህ!

sun wrote:
10 May 2023, 21:43
Abe Abraham wrote:
10 May 2023, 21:18

የዘንድሮ የቀን ጅቦች ኣተረጓገሙ ሳይሆን የድሮውን ነው ብዙ የሚያነጋግረው ። ትግሬዎች ምዕራባውያንን ሲያታልሉ " የቀን ጅብና እንደመስሳቸዋለን " የ " ዲህዩማናይዜሽን (ቅድመ-ጀኖሳይድ) " እና የ " ጀኖሳይድ (ዲህዩማናይዜሽንን ተከትሎ የሚመጣ) " ቋንቋ ነው ብለው እንደቀረቡ ጌቹ የረሳ ይመስላል።

ጌቹና ትግሬዎች የተቀሩ ኢትዮጵያውያን ሞኝ ናቸው የሚል እምነት ኣላቸው ። ትግሬዎች ኢትዮጵያን ለ30 ዓመታት ገደማ በመግዛታቸው የትግሬ " supremacism " ( physical and mental superiority ) በኣማራ ኦሮሞና ሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮች ያለ ምንም ጥርጥር ተረጋግጠዋል ይላሉ ። እኔ ግን ትግሬ ከኣንድ የቄሮ ድንጋይ ኣይበልጥም ባይ ነኝ ።

ኣውቶቡስ እያለ 1,000,000 የቀን ሰዎች ኣስፈጅቶ ኣዲስ ኣበባ ሊገባ የሚፈልግ ምን እንበለው ? በየኒገርዶም ታሪክ እንደ የትግሬ መሪዎች ታይቶና ተሰምቶ ኣያውቅም !!!




-

አሁንኮ የሚገርም ነገር ቢኖር ተቀምጠን፥ቆመንና ተኝተንም ቢሆን ከመደጋገፍና ከመተጋገዝ ይልቅ መሰዳደብንና መወቃቀስን ዋነኞቹ ቀንደኛ ስራዎቻችን አድርገን ብንወስድ ሞን ፈይዳ አለዉ ከፈይዳቢስነት በስተቀር?

Post Reply