በአለፉት፥ አምስት፥ አመታት፥ ኢስያስ፥ በኢትዮጵያ፥ ውስጥ፥ የስለላ፥ መረቡን፥ የዘረጋው፥ ስደተኞች፥ነን፥ በሚሉና፥ በተለያዩ፥ የስራና፥ የንግድ፥ ዘርፎች፥ የተሰማሩ፥ግለሰብ፥ ኤርትራውያንን፥ ተጠቅሞ፥ ነው። ታድያ፥ ድንገት፥ የአብይና፥የኢሳያስ፥ ግንኙነት፥ሲሻክር፥ እነዚህ፥ ኢትዮጵያ፥ ያሉ፥ኤርትራውያን፥ የነጋበት፥ጅብ፥መሆናቸው፥ አይቀሬ፥ ነው።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=319848