Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
kibramlak
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Post
by kibramlak » 30 Apr 2023, 13:01
ወራዳ ሲያስበት ነው፣ ወንጀለኛ እና አሸባሪው መንግስት ተብየው ቡድን ሌላውን የትቃት ሰለባ የሆነውን ሁሉ ሲፈርጅ፣
ብልፅግና ብሎ የድኩማን ስብስብ
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 15429
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 30 Apr 2023, 14:06
ከ 11 ውስጥ ሚድያ ላይ የሚሰሩት 9 ናቸው። ግን ያ ለፎቶ የቀረበው መሳርያ ከየት የተገኘ ነው። ከግምጃ ቤት ወጥቶ ለፎቶ ቀን የተዘረጋ። hahaha አይ ኦሮሙማ።hahahahaha