Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: እንደብልጽግና አይነት የወረደ መንግሥት ኢትዮጵያ በታሪኮ አጋጥሟት አያውቅም!

Post by kibramlak » 30 Apr 2023, 13:01

ወራዳ ሲያስበት ነው፣ ወንጀለኛ እና አሸባሪው መንግስት ተብየው ቡድን ሌላውን የትቃት ሰለባ የሆነውን ሁሉ ሲፈርጅ፣

ብልፅግና ብሎ የድኩማን ስብስብ
Ejersa wrote:
30 Apr 2023, 12:36

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እንደብልጽግና አይነት የወረደ መንግሥት ኢትዮጵያ በታሪኮ አጋጥሟት አያውቅም!

Post by Abere » 30 Apr 2023, 14:06

ከ 11 ውስጥ ሚድያ ላይ የሚሰሩት 9 ናቸው። ግን ያ ለፎቶ የቀረበው መሳርያ ከየት የተገኘ ነው። ከግምጃ ቤት ወጥቶ ለፎቶ ቀን የተዘረጋ። hahaha አይ ኦሮሙማ።hahahahaha

Post Reply