Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13068
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : የአማራ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሰማህ ጥሩነህ ከደቂቃዎች በፊት ከግድያ ለጥቂት ኣምልጧል

Post by Thomas H » 28 Apr 2023, 22:58

ሰማህ ጥሩነህ ከደቂቃዎች በፊት ከግድያ ለጥቂት ኣምልጧል። ባ/ዳር በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ኣከባቢ ኣሁንም ድረስ የተኩስ ድምፅ እየተሰማ ነው። የሰማህ ጥሩነህ ጠባቂዎች ጥይቱን ሰማይ ሊበሱበት ነው።




Source: https://www.facebook.com/LifeateyTesfa