Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአቢይ አህመድ ወረሞ መንግስት አላማ አማራና ጉራጌን አደህይቶ ከኢኮኖሚ ማስወጣት ነው!

Post by Abere » 26 Apr 2023, 13:54

ትንሽ ግርግር አይነት ምክንያት አጥተው ነው እንጅ አላማቸው ማቃጠል እና ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው። አሁን አቶ አብይ አህመድ ብር ለመስረቅ እና ለመዝረፍ ስለፈለገ ነው። በሌላ መልኩ ደግሞ የንግድ እና ቢዝነስ መስክ ሜዳውን ለጋጠ ወጥ ባንክ ለዘረፉ ኦሮሙማዎች ለማሰናዳት ነው። ሰርትው ማግኜት የማይችሉ ሰነፍ ዱርዬዎችን የሚረዳ ዱርየ ኦሮሙማ ስርዐት ነው።

የኦሮሙማ ዘመቻ ሃብት እና አገር ማውደም ነው። እነርሱ መስራት አይችሉ፤ሌሎች ኦሮሞ ያልሆኑ ሰራተኛ ሰዎች እንዳይሰሩ እንቅፋት። ይሞክራሉ እንጅ አይችሉም - ስራ እና ሰራተኝነት የባህል ውርስ ባህይ የሆነ ህዝብ እስኪሞት ስራ ይወዳል። ስራ ሲያቆም ብቻ ነው የሚሞተው። ሰነፍ እና ዘርፎ የሚኖር ደግሞ ሲዘርፍ ነው የሚገደለው።

Interestingly, Ethiopia is #1 Foreign Direct Investment(FDI) Risk-full country, especially since Orommuma Abiy Ahmed assumed "power". No investor wanted trash his/her hard earned capital by risking it in Ethiopia. It is throwing cash in the trash. Anyone who deposit money in Ethiopian bank in Birr should take note of this.

Horus
Senior Member+
Posts: 42779
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ አህመድ ወረሞ መንግስት አላማ አማራና ጉራጌን አደህይቶ ከኢኮኖሚ ማስወጣት ነው!

Post by Horus » 26 Apr 2023, 14:02

የሞቱ ሰዎች እንዴት ነው መንግስት የሚገለብጡት?

Post Reply