Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

እባካችሁ፥ ይሄ ሆዳሙ ደረጀ ሀብተወልድን፥ በዜናው መደምደሚያ ላይ "ምሥራቅ አፍሪካችን" ማለቱን አቁም በሉልኝ። ወለጋን ማስተዳደር ሳትችል፥ የምን ምሥራቅ አፍሪካችን ነው? ይቀፋል

Post by EwnetYashenifal » 19 Apr 2023, 10:39

እባካችሁ፥ ይሄ ሆዳሙ ደረጀ ሀብተወልድን፥ በዜናው መደምደሚያ ላይ ምሥራቅ አፍሪካችን ማለቱን አቁም በሉልኝ። ወለጋን ማስተዳደር ሳትችል፥ የምን ምሥራቅ አፍሪካችን ነው? የዚህ ዓይነት አነጋገር ይቀፋል