Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Post by Abere » 18 Apr 2023, 11:14

መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Post by Abe Abraham » 18 Apr 2023, 19:21

Abere wrote:
18 Apr 2023, 11:14
መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?
በተፈጠረው የጸጥታ ክፍተት ተጠቅመው የወንጀል ስራ የሚፈጽሙ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ ሆኖ ግን የ ሕሜድቲ ፈጥኖ ደራሽ/ኣል-ዳዕም ኣል-ሰሪዕ/Rapid Support Forces ባሁኑ ወቅት ጸረ-ኢትዮጵያ ጥቃት ሊፈጽም ምንም ምክንያት የለውም ።

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Post by Abere » 18 Apr 2023, 20:33

በርካታ ሱዳናዊያን አብይ አህመድን እያዘለፉ እና እያወገዙ በመናገር የተለያዩ ቪድዮዎች ወጥተዋል። ከአብይ አህመድ ጋር ችግር አለባቸው። ለምን?
Abe Abraham wrote:
18 Apr 2023, 19:21
Abere wrote:
18 Apr 2023, 11:14
መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?
በተፈጠረው የጸጥታ ክፍተት ተጠቅመው የወንጀል ስራ የሚፈጽሙ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ ሆኖ ግን የ ሕሜድቲ ፈጥኖ ደራሽ/ኣል-ዳዕም ኣል-ሰሪዕ/Rapid Support Forces ባሁኑ ወቅት ጸረ-ኢትዮጵያ ጥቃት ሊፈጽም ምንም ምክንያት የለውም ።

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Post by Abe Abraham » 18 Apr 2023, 22:10

Abere wrote:
18 Apr 2023, 20:33
በርካታ ሱዳናዊያን አብይ አህመድን እያዘለፉ እና እያወገዙ በመናገር የተለያዩ ቪድዮዎች ወጥተዋል። ከአብይ አህመድ ጋር ችግር አለባቸው። ለምን?
Abe Abraham wrote:
18 Apr 2023, 19:21
Abere wrote:
18 Apr 2023, 11:14
መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?
በተፈጠረው የጸጥታ ክፍተት ተጠቅመው የወንጀል ስራ የሚፈጽሙ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ ሆኖ ግን የ ሕሜድቲ ፈጥኖ ደራሽ/ኣል-ዳዕም ኣል-ሰሪዕ/Rapid Support Forces ባሁኑ ወቅት ጸረ-ኢትዮጵያ ጥቃት ሊፈጽም ምንም ምክንያት የለውም ።

ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር ኣብዮት ኣሕመድ ዓሊ ከለውጥ በጓላ በሱዳን ባደረገው ሸምጋይነት በብዙ ሱዳናውያን በጣም ይወደዳልና ይመሰገናል ።

ከዚያም ባሻገር ሱዳናውያን ግብጽ ግዛታቸው ደፍራ "ሓላይብና ሸላቲን" የሚባሉ ቦታዎች ይዛ በየህዳሴ ግድብ ጉዳይ ሱዳን የግብጽ ኣቋም እንድትወስድ ጫና ስታደርግ ደስ ስለማይላቸው " ኣስዩብያ ኡኽት ቢላዲ/ኢትዮጵያ የሃገሬ እህት " የሚል መፈክር ኣንስተው በንዴት በኢትዮጵያ ጎን ይቆማሉ ።

ይህ ሱዳናውያን ባሁኑ ወቅት እንደ ህዝብ በየኢትዮጵያ መሪና ኢትዮጵያ እንደ ኣገር ልዩ ጥላቻ የላቸውም ለማለት ነው ።


-

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?

Post by sun » 18 Apr 2023, 22:28

Abere wrote:
18 Apr 2023, 11:14
መፈንቀለ መንግስት እያደረገ ያለው የሱዳን ወታደራዊ ክፍል በካርቱም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅሟል። ለምን? ኢትዮጵያን ወይስ አብይ አህመድን ጥላቻ?
The fact is that they hate paranoid chest pumping extremists like you who are always preaching hate and agitating warfare and violence both in side and outside from the bottom of their heart but never hating Ethiopian and the peace loving friendly Prime Minister. Just learn how others think and look at your miserable extremist conflict manufacturing factory cheesy ar$$ baboon.

Post Reply