Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጠቅላይ ሚንስትሩን መተቸት-አንድን ብሔር መጥላት ነው"

Post by Abere » 18 Apr 2023, 16:35

ዐብይ አህመድ ሙሴያችን ያሉት ብሄሩን ስለወደዱት ነው ለምን አላሉም ነበር ከ5 አመት በፊት?
Revelations wrote:
18 Apr 2023, 15:53

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ጠቅላይ ሚንስትሩን መተቸት-አንድን ብሔር መጥላት ነው"

Post by Sam Ebalalehu » 18 Apr 2023, 16:48

ደንቆሮ። አንተ ነህ ፓለቲካህን የጀመርከው አማራን በመጥላት። የኢትዮጵያ ህዝብ የ ኢትዮጵያ መሪ አድርጎ ነው አቢይን የሚያየው ስለዚህ ትችት ሲቀርብበት በኢትዮጵያ መሪነቱ እንጂ በ ኦሮሞ ፓርቲ አባልነቱ አይደለም።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ጠቅላይ ሚንስትሩን መተቸት-አንድን ብሔር መጥላት ነው"

Post by Sam Ebalalehu » 18 Apr 2023, 16:48

ደንቆሮ። አንተ ነህ ፓለቲካህን የጀመርከው አማራን በመጥላት። የኢትዮጵያ ህዝብ የ ኢትዮጵያ መሪ አድርጎ ነው አቢይን የሚያየው ስለዚህ ትችት ሲቀርብበት በኢትዮጵያ መሪነቱ እንጂ በ ኦሮሞ ፓርቲ አባልነቱ አይደለም።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ጠቅላይ ሚንስትሩን መተቸት-አንድን ብሔር መጥላት ነው"

Post by Za-Ilmaknun » 18 Apr 2023, 17:16

We have heard this kinda hiding behind ethnic skirt when TPLF was the maker and shaker of the political and economic order in the country. The PM has always been very clear about his preferences of support base from the get go. It is the "confused in their camp" according to Obo Shimeles , who didn't grasp the plot and stood to negate the pretension by the PM. Now that the merits of the move by the PM is clearly demonstrated by what is being implemented on the ground, the presumed support base is convincingly coming to the fold. Whether this will guarantee to perpetuate the OPDO hegemony is soon to be seen.

Post Reply