Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

መላ በሉ እስቲ መላ ከዓጋሜ ብሷል ጋላ

Post by wazzupdog » 17 Apr 2023, 17:43

ኦሮሞን ለመሳድበ ብዬ ሳይሆን ያለንበት ጊዜ ድሮ የሚባል ነገር እንዳስታውስ ስላረገኝ ነው:: የሆነው በዘመነ ደርግ ነው:: የኦሮሞ ነጋዴውች ትንሽ የተቀደደች ብር አንቀበልም እያሉ ስላስቸገሩ አዲስ አቤ

መላ በሉ እስቲ መላ
ከጉራጌ ብሷል ጋላ


እያለ ምሬቱን ይገልጽ ነበር::
:mrgreen: :mrgreen: