Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
wazzupdog
- Member
- Posts: 2009
- Joined: 16 Jun 2018, 22:10
Post
by wazzupdog » 17 Apr 2023, 17:43
ኦሮሞን ለመሳድበ ብዬ ሳይሆን ያለንበት ጊዜ ድሮ የሚባል ነገር እንዳስታውስ ስላረገኝ ነው:: የሆነው በዘመነ ደርግ ነው:: የኦሮሞ ነጋዴውች ትንሽ የተቀደደች ብር አንቀበልም እያሉ ስላስቸገሩ አዲስ አቤ
መላ በሉ እስቲ መላ
ከጉራጌ ብሷል ጋላ
እያለ ምሬቱን ይገልጽ ነበር::
