Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13068
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 30 Mar 2023, 09:02
በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ዕድሜዋ 40 የተገመት አንዲት የሆስፒታሉ ሰራተኛ ትላንት ሌሊት 10:30 ላይ ከ6ኛ ፎቅ ላይ "ዘላ ወደ ምድር በመዉደቋ ከባድ ጉዳት ደርሶባታል" ሲል የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
ለኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥሪ የተደረገውም፥ ከ6ኛ ፎቅ ወደ ታችኛዉ ወለል ወደ ቤዝመንት ዉስጥ የወደቀችዉን ተጎጂ ከወደቀችበት ለማንሳት ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ መሆኑ ተገልጿል።
የኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችም በመሰላልና በገመድ በመጠቀም ተጎጂዋን በህይወት ማውጣት ችለዋል። ተጎጂዋ ከአደጋዉ በህይወት ብትተርፍም ከባድ ጉዳት ደርሷባታል ተብሏል።
ከ1 ሳምንት በፊት መኖሪያ ቤቷ በከንቲባ አበደች ደደቤ ትእዛዝ የፈረሰባት ተጎጂዋ በሆስፒታሉ ተረኛ አዋላጅ ነርስ ሆና ምሽቱን የተለመደ ስራዋን ከባልደረቦቿ ጋር ስታከናዉን እንደነበር ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13068
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 01 Apr 2023, 10:49
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13068
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 02 Apr 2023, 23:14
Please wait, video is loading...