Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Axumezana
Senior Member
Posts: 19179
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በድፍን ኤርትራ የተተፋውን ህግደፍ መንደፍ፣ የኢዜማ አመራር ለምን ያመልከዋል?

Post by Axumezana » 14 Mar 2023, 00:24

Money + Political Ambition + Blood covenant = ጆሮው፥ የተበሳ፥ የኢሳያስ፥ ባርያ ( ናአምን፥ አንዳርካቸው፥ ብርሃኑ፥ወዘተ)


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የኢዜማ አመራር (ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ) በድፍን ኤርትራ የተተፋውን ኢሳያስ አፎርቅ ለምን ያመልከዋል? እኛ ኤርትራውያን ግራ ገብቶናል

Post by Sam Ebalalehu » 14 Mar 2023, 07:51

ፅሁፍሽ ላይ ትንሽ ልጎአም ያስፈልገዋል። ኢሳያስ በ "ድፍን" ኤርትራዊያን መወገዙን የሚያረጋግጥ ቅንጣት ማስረጃ የለም። የእሱን ፓለቲካ የሚጠሉ ኤርትራኖች እንዳሉ አውቃለሁ። ግን ህዳጣን መሰሉኝ።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የኢዜማ አመራር (ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ) በድፍን ኤርትራ የተተፋውን ኢሳያስ አፎርቅ ለምን ያመልከዋል? እኛ ኤርትራውያን ግራ ገብቶናል

Post by Sam Ebalalehu » 14 Mar 2023, 10:47

Eden, Sam የምንም ፓለቲካ ፓርቲ መሆን አይፈልግም። የ ርእዪተአለም እስረኛ ያደርጋል ብሎ ያምናል። እንደ ሟቹ ሴናተር Bob አደርኩት አገላለፄን ብናልባት ቢገባሽ ብየ።

Post Reply