Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15434
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዐብይ አህመድን የአማራ እና የትግራይ ህዝብ በሞቀ እቅፋቸው ተቀበሉት - ብዙ ኦሮሞዎች ግን ፊት ነሱት። እውነቱ ሲገለጥ ግን አማራ እና ትግሬን እየተመላለሰ አወደማቸው።

Post by Abere » 10 Mar 2023, 13:01

ዐብይ አህመድን የአማራ እና የትግራይ ህዝብ በሞቀ እቅፋቸው ተቀበሉት - ብዙ ኦሮሞዎች ግን ፊት ነሱት። እውነቱ ሲገለጥ ግን አማራ እና ትግሬን እየተመላለሰ አወደማቸው። አፍ አውጥቶ ከእንግድህ ኢትዮጵያዊ ስይሆን ኦሮሙማ ናችሁ አላቸው። ቃል ያፈረሰ ቃሉ እንደሚበላው ለማወቅ ግን አይችልም። በሃሰት ትርክት የተሰራ እና የታቀደ በመሆኑ በ5 አመት የንግስና ዘመኑ አንድት እንኳን በጎ ስራ ጠብ ሊልለት አልቻለም። አሳልፍለት አለሁ የሌሎችን ሃብት እና ቤት ቀምቸ ላለው ኦሮሞ ህዝብ ያደረገለት ሳይሆን ያደረገበት ይበልጣል። ዛሬ ባለ ጸጋዎች የሰው ቄራ ወደ ሆነበት ህንጻ እና ድርጅት ከሚጋይበት ኦሮሚያ ዝር የሚል የለም - ያለው ነገር ቢኖር የመንጋ ስርቆት እና ዝርፊያ ንጹሃን አፍኖ መያዦ አድርጎ ገንዘብ መቀበል ነው። ጥቂት የማይባሉ የኦሮሙማ በሽታ የለከፋቸው ኦሮሞዎች ግን እየተሟሟቁ ይገኛሉ።

ወያኔ በእሳት ላይ የፈሰሰ ነዳጅ ለአብይ የጥፋት ማገዶ - የኢትዮጵያ የጥፋት እሳት መለኮሾ ክብሪት። እሳቱን ለኮስሽ ግን አንች ቀድመሽ ነደድሽ።


Axumezana
Senior Member
Posts: 19179
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ዐብይ አህመድን የአማራ እና የትግራይ ህዝብ በሞቀ እቅፋቸው ተቀበሉት - ብዙ ኦሮሞዎች ግን ፊት ነሱት። እውነቱ ሲገለጥ ግን አማራ እና ትግሬን እየተመላለሰ አወደማቸው።

Post by Axumezana » 10 Mar 2023, 19:43

ሞቷል፥ ካልከው፥ ከወይን፥ ራስ፥መቸ፥ነው፥ የምትወርደው? መቸም፥ ይኸ፥የወያኔ፥ልክፍት፥ እንኳን፥ አንተን፥ ጌታህን፥ ኢሳያስንም፥አልለቀቀውም፤

Post Reply