ኦሮሙማ ኢየሱስ ነው ብሎት አረፈ። አፋን ኦሮሞ ብቻ ነው የሚችለው ይለናል። እየሱስ ኬኛ ቂቂቂ
ኦሮሙማ ኢየሱስ ነው ብሎት አረፈ። አፋን ኦሮሞ ብቻ ነው የሚችለው ይለናል። እየሱስ ኬኛ
Re: ኦሮሙማ ኢየሱስ ነው ብሎት አረፈ። አፋን ኦሮሞ ብቻ ነው የሚችለው ይለናል። እየሱስ ኬኛ ቂቂቂ
ታዲያ ይሄ ኦሮሙማ ለምን በአማርኛ ቃለ መጠይቅ ተቀበለ? የእሬቻው አለቃ ቆሪጥ ኩሬ ለኩሬ ሲያኳትነኝ ነበር እንደማለት ጭራሽ አርያም ደርሸ መጣሁ ይለናል። ኦሮሞ እንድህ መጫዎቻ ይሁን?! ይህን ያህል የወረደ ህዝብ በኦሮሞ ውስጥ ይኖራል ብሎ ማን ጠብቆ ያውቃል። ይህ 5 አመታት ጉድ አሳየን።