Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ይልቃል ከፍያለው፥ ምኒሊክና የኢትዮጵያ ህልውና በትራክተሮች አይለወጥም። አትንፎሻፈሽ፤ መጀመሪያ፥ እግርህን ረገጥ አድርገህ፥ የኢትዮጵያውያኖች ህልውና ይጠበቅ በል። አለዚያ፥ ፓስተር ሁን

Post by EwnetYashenifal » 03 Mar 2023, 13:27

ይልቃል ከፍያለው፥ ምኒሊክና የኢትዮጵያ ህልውና በ230 ትራክተሮች አይለወጥም። አትንፎሻፈሽ፤ መጀመሪያ፥ እግርህን ረገጥ አድርገህ፥ የኢትዮጵያውያኖች ህልውና ይጠበቅ በል። አለበለዚያ፥ የፕሮቴስታን ቤ/ክርስቲያን ፓስተር ብትሆን ይሻላል።