-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ይልቃል ከፍያለው፥ ምኒሊክና የኢትዮጵያ ህልውና በትራክተሮች አይለወጥም። አትንፎሻፈሽ፤ መጀመሪያ፥ እግርህን ረገጥ አድርገህ፥ የኢትዮጵያውያኖች ህልውና ይጠበቅ በል። አለዚያ፥ ፓስተር ሁን
ይልቃል ከፍያለው፥ ምኒሊክና የኢትዮጵያ ህልውና በ230 ትራክተሮች አይለወጥም። አትንፎሻፈሽ፤ መጀመሪያ፥ እግርህን ረገጥ አድርገህ፥ የኢትዮጵያውያኖች ህልውና ይጠበቅ በል። አለበለዚያ፥ የፕሮቴስታን ቤ/ክርስቲያን ፓስተር ብትሆን ይሻላል።