Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15441
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የድል መኸን የሆነው መከላከያ ሰራዊት የዐድዋ ድል በዓልን የማክበር የሞራል ልዕልና አለው?

Post by Abere » 28 Feb 2023, 16:17

የድል መኸን የሆነው መከላከያ ሰራዊት የዐድዋ ድል በዓልን የማክበር የሞራል ልዕልና አለው? እንደ ተራ ህዝብ እንጅ እንደ ወታደር የማከበር ብቃት የለውም። ዙሪያ ገባውን ማንም እንደፈለገ ዘልቆ እየገባ ቆራርሶ የወሰዳትን ኢትዮጵያን፤ በገንጣይ እና አስገንጣይ የሚታዘዝ ወታደር ለምን እና ለማን እንኳን እንደሚሞት የማያውቅ እንደት ስለዐድዋ ማክበር ይችላል። ዐድዋ ህዝባዊ የተጋድሎ የድል በአል ነው። ለደመወዝ ክፍይ ወይም ለከተማ ጥቅማጥቅም ቤት ሲባል የተገኘ አይደለም።