Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42804
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኢትዮጵያ እናት እምዬ ምኒልክ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ምንነትና ማንነት ቀይ መስመር!

Post by Horus » 25 Feb 2023, 20:28

ተራ በተራ ተነስተው የሚወድቁ የጎሳ ሹክሻኮች ለዘመነ ዘመናት ቢታክቱ እምዬ ምኒልክ ዳግማዊን ከአድዋ! ኢትዮጵያን ከምኒልክ! ምኒልክን ከልሙጡ ሰንደቅ ለመለየት ቀይ መስመር ፋውል ረጋጭ ሁሉ እንዳለፉት የኢትዮጵያ ጠላቶች ወደ ታሪክ ትቢያ ይጣላሉ !

በሚቅጥሉት 4 ቀናት ብዙ ድራማ፣ ብዙ ቲያትር እናያለን ። የኦሮሞ ተገንጣይ ልፋት ምኒልክን ከአድዋ የሚገነጥል አድዋ እንደ ክብር ምኒልክ እንደ ወራሪ ለመተረክ የሚዳክሩት አዲሱ ቆሻሻ የጎሳ ናሬቲቭ ያው እንደ ተለመደው አፍንጫቸው ላይ ይፈነዳል ።

ታላቁ መሪ መቃብሩ ውስጥ እንዳያርፍ ይህን ዘመን ሁሉ ለፉ ባከኑ ። ዛሬ የኢትዮጵያ ማነንት፣ የሕዝቧ ህልውና መገለጫው ፈተና፣ ውዝግብ፣ የማይታለፍ ቀይ መስመር የኢትዮጵያ እናት እምዬ ምኒልክ ነው ።

ደሞ ትግሉ ይቀጥላል እንጂ አድዋ በወያኔ ባንዲራ አይከበርም ። ኣድዋን አለ ምኒልክ፣ ምኒልክን አለ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ወይ ፍንክች ! መንግስት የመጣል መንግስት ይሄዳል ! ማንም ይህን ቀይ መስመር ሊጥስ አይችልም !

ለሚቀጥለው 4 ቀናት ጆሮአችን በኢቲቪ ፕሮፓጋንዳ እንደ ሚዶነቁር ተጠባበቁ!


Post Reply