Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

በአዲስ አበባ ዙሪያ ቤት የሚፈርሰው ህገወጥ ስለሆኑ ሳይሆን ንብረታቸውን ለመዝረፍ ከነካችሁን ስልጣናችን እናሳያለን ለማለት ነው::

Post by Jirta » 23 Feb 2023, 14:36

በአዲስ አበባ ዙሪያ ቤት የሚፈርሰው ህገወጥ ስለሆኑ ሳይሆን ንብረታቸውን ለመዝረፍ ከነካችሁን ስልጣናችን እናሳያለን ለማለት ነው:: አሸባሪ ሰው አራጅ ህዝብን የሚያፈናቅል አብይ ራሱ መሆኑ አሁን የማያውቀው አብይ ብቻ ነው::