Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

ሰበር ዜና: አብዮት አህመድ አሊ የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ስልጠና እንዲያቆም አዘዘ

Post by wazzupdog » 22 Feb 2023, 17:39

የአማራ ክልል ልዩ ሀይል ህዝቡን ግዛቱንና የሀገሩን ድንበር ለማስከበር ከወያኔ ከሸኔና ከሱዳንም ጋር ሲዋደቅ ከሁለት ዓመት በላይ አሳልፏል:: ይህ መበረታታት ሲገባው ይልቁን ብሎ አብዮት አህመድ አሊ ልዩ ሃይሉ ስልጠናውን እንዲያቆም በስልክ ለአማራ ክልል መስተዳድር ማዘዙን እየተነገር ነው:: ይህ ደግሞ አማራውን ለበለጠ ጥቃት እንዲዳረግ ለማመቻቸት ነው:: :evil: :evil:


Abere
Senior Member
Posts: 15441
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሰበር ዜና: አብዮት አህመድ አሊ የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ስልጠና እንዲያቆም አዘዘ

Post by Abere » 22 Feb 2023, 17:51

አፍንጫህን ላስ በለው። አይናችሁን ጨፍኑ እና ላሙኛችሁ። 44 ዙር ያሰለጠነውን የኦሮሞ ልዩ ሃይል ሸኔን ለምን ትጥቅ አያስፈታም? There is nothing Amhara to lose by being insubordinate to PP-OLF. The only thing Amhara lose is sad news of death and displacement.


Post Reply