Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

ድሮ ኳስ ሜዳ የሚመርቀው የቀበሌ ሊቀመንበር ነበር!!

Post by gearhead » 21 Feb 2023, 21:04

ጠቅላይ ሚኒስቴር ማሙሽ ከኢትዮጲያ እንደስትሪያላይዜሽን የማይዘርፈው ትኩረት እና ንብረት፣ የማያደፈርሰው environment የለም!!

ኢትዮጲያ በአለም እይታ አልገባችውም...ዘገምተኛ ነገር ስለሆነም ለወደፊቱም አይገባውም!!

Last edited by gearhead on 21 Feb 2023, 22:21, edited 1 time in total.


gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: ድሮ ኳስ ሜዳ የሚመርቀው የቀበሌ ሊቀመንበር ነበር!!

Post by gearhead » 21 Feb 2023, 23:29

....የጋላና ቆማጣ አንሶላ መጋፈፍ አስፈላጊ የፓለቲካ የእድገት ሂደት መሆኑ ቢታመንበትም ቅሉ፥ ሽኩቻ እንጀራ ስለማይሆን ፣ ከዚህ ወዲህ የሚካሄደው የእንቁራሪት ጩኀት ሂደት ሁሉ፣ ከሳሎን ቤት ተወርውሮ ወደ ራቀ ኩሬ በማያዳግም መልኩ ይወርወር እያልን ባለቤት ጎረቤትን ሁሉ የመጨረሻ ማስጠንቂያ አንሰጣለን!!

አለም የደገፈውን የኢትዮጵያ ኢንደስትሪያል ፖሊሲ አባታቸው በጠፋባቸው በአባ ሻውል ወዲ ሸርሙጣዎች አይተጓጎልም የሚለውም መርሆዋችንም መሆኑ ይታወቅልን እንላለን!!

gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: ድሮ ኳስ ሜዳ የሚመርቀው የቀበሌ ሊቀመንበር ነበር!!

Post by gearhead » 22 Feb 2023, 00:47

የኢትዮጵያ ፖለቲከኛ ካልሞተ በቀር አለም በሱ ጭንቅላት ላይ የምትሽከረከር የሚመስለው ለምን እንደሆነ ታውቃላችሁ??

Post Reply