Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

eden
Senior Member
Posts: 10124
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 16 Feb 2023, 09:29

Today





Yesterday:


Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: “እስከ ዛሬ፣ ስለ የሰው ልጅ ከንቱነት ተምርያለው፣ አስተምርያለው። ዛሬ ግን፣ ከንቱነት ራሱን አይቸዋለው።” ሙዐዘ-ሙልግጋት ዳንኤል ክብረት

Post by Assegid S. » 16 Feb 2023, 16:52

eden wrote:
15 Feb 2023, 19:30
Today:


ይህ ጥያቄዬ ለኦሮቶዶክስ አማኞች በሙሉ ሲሆን ከመነሻዬም የሀይማኖቱ ተከታይ ስላልሆንኩ (ወግና ልምዱን ጠንቅቄ ስለማላውቅ) ልሳሳት እንደምችል ማመን እፈለጋለሁ። ስለዚህም ነው የምጠይቀው። ብዙዎች የጳጳሱን እጅ ሲስሙ ወይም የሳሙ ሲያስመስሉ ተመልክቻለሁ። ነገር ግን አቶ ዳንኤል ክብረት የጳጳሱን እጅ ሳይሆን ቀሚሱን የመሳሙ ሚስጢር "ያለኝ ክብር ለለብሱ እንጂ ለለባሹ አይደለም" ለማለት ነው ወይስ ሌላ ትርጉም አለው? የተለመደ guesture ነው?

"ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቄስ አይለቅም" እንደሚባለው ... እጅን ስቦ ቤተመንግስት ያስገባ፥ ወደ ጉድጓዱም ሲወርድ እግርን ጎትቶ አብሮ ይወስዳል።

በበኩሌ የኦርቶዶክስ ችግር ተፈታ ብዬ ከመደሰት ይልቅ ጥርሱዋ ተነቃነቀ ብዬ መስጋትን እመርጣለሁ። ለምን? ... .

Post Reply